የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፵፫
ይሔዳል በድንገት
ውስጡ ተከምሮ የሱ የራሱ እድፍ
ሰው በሰው ሲያሳብብ ሰው በሰው ሲለጥፍ
ውስጡን ሳያጠራ ከእውነት ርቆ
ይሔዳል በድንገት ይችን ምድር ለቆ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ውስጡ ተከምሮ የሱ የራሱ እድፍ
ሰው በሰው ሲያሳብብ ሰው በሰው ሲለጥፍ
ውስጡን ሳያጠራ ከእውነት ርቆ
ይሔዳል በድንገት ይችን ምድር ለቆ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)