የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፲
እጅን በገዛ እጅ
ሕሊናውን ጋርዶ በሰው የሚነዳ
አይቀርም መክፈሉ ያልበላውን እዳ
ይልቅስ ይሻላል ራስን መዳበስ
እጅን በገዛ እጅ፤ ከንፈርን በምላስ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሕሊናውን ጋርዶ በሰው የሚነዳ
አይቀርም መክፈሉ ያልበላውን እዳ
ይልቅስ ይሻላል ራስን መዳበስ
እጅን በገዛ እጅ፤ ከንፈርን በምላስ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)