ፓስተር ዳንኤልና መጥምቁ ዮሐንስ (መክብብ ማሞ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

መክብብ ማሞ

... መጥምቁና ፓስተሩ አንድ አምላክ፣ አንድ ጌታ እናመልካለን ይላሉ። መጥምቁ የሕግ የበላይነት ይከበር ሲል፤ ፓስተሩ ግን ሕግ እንዳስፈላጊነቱ ሊከበር ወይም ሊሻር ይሻር ይችላል ይላል። መጥምቁ የመንግሥት ባለሥልጣንንም ሆነ ገዥን በግልጽ ፊት ለፊት ያጠፋውን በመናገር ”ተሳስተሃል” ሲለው፤ ፓስተሩ ግን ”ከመንግሥት ጋር በመሥራት” መሸለም የሐቀኝነት መለኪያ ነው ይለናል። መጥምቁ በሐሰት ከምመሰክር፣ እውነትን እያወቅሁ ዝም ከምል ሕይወቴን እሰጣለሁ ሲል፤ ፓስተሩ ግን እንዲህ ያለ ሞኝነት አያስፈልግም ተመሳስሎ መኖር ነው ተገቢው ነገር ይለናል። መጥምቁ እውነት ነፃ ያወጣል እያለ ሲሰብክ፤ ፓስተሩ ደግሞ ”ለይቅርታ ቦርድ ጥፋተኛ ነኝ ብሎ መማጸን ነፃ ያስወጣል” ይላል። ... ሙሉውን አስነብበኝ ...

”የልጅ ነገር ሁለት ፍሬ፤ ...” (አስራደው ከፈረንሣይ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

አሥራደው (ከፈረንሣይ)

ለልጅ ተክሌ፣

”እኛ ወያኔዎች (ኢህአዲጎች) ጦርነት መሥራት እንችላለን” ያለን ማን ነበር? ልጅ ተክሌ። እስቲ ሃሳብ አብላልተህና (አቁላልተህ) አሽትት፤ መጎርናቱ ካልሸተተህ ወይ ሞያ ክዶሃል፤ ወይም የማሽተቻ ህዋሶችህ ደንዝዘዋልና የጤና ባለሙያ መጎብኘት ያሻሃል። ሙሉውን አስነብበኝ ...

የተሸነፍነው በትግራይ ነው፤ የምንድነውም በትግራይ

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ዣንጥራር ተክሌ (ከቫንኩቨር-ካናዳ)

አረጋሽ ለአድዋ፤ አድዋም ለአረጋሽ

ብለህ ብለህ አረጋሽን? ደግሞ ምን አመጣህብን?

ይሄንን የምጽፈው እንድታምኑ አይደለም። ሀሳብን ያለማብላላትና ያለማቁላላት፤ ለተቃውሞ ተቀባብለው ለተቀመጡ ሰዎች ለግንዛቤ እንዲረዳ ነው። አንዳንድ ሰዎች አሁን ይሄንን የማውሪያ ጊዜ ነው እንዴ? ሌላ ስንት ነገር እያለ ይላሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተቃዋሚው ብቃት አለውን? (ኩችዬ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ኩችዬ - መጋቢት 23 ቀን 2002 ዓ.ም. (ኤፕሪል 1 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.)

በህዝብ አዕምሮ ውስጥ ጥርጣሬ የመፍጠርን ያህል የፕሮፓጋንዳ ድል የለም። ለዚህ ማስረጃ ከፈለጋችሁ የሂትለር ቀኝ-እጅና የፕሮፓጋንዳ ጠበብት የነበረውን ጎብልስን ጠይቁት። ዓለም ሲፈጠር የት ነበርክ ትሉኛላችሁ እንጂ፤ ከያን ጊዜ ጀምሮ ይመስለኛል ጥርጣሬ መፍጠር የፕሮፓጋንዳ መሣሪያ የሆነው። ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሚታዘነውስ ለነ አቶ መለስ ዜናዊ ነው (ግርማ ካሣ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ግርማ ካሣ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)

የእህታችን የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የጤና ሁኔታ ብዙዎቻችንን እያሳሰበና እያስጨነቀ እንደሆነ አስባለሁ። ሊያስጨንቀንና ሊያሳስበንም በርግጥ ይገባል። የርሷ ሕመም የእያንዳንዳችን ሕመም ነው። በርሷ ላይ የሚደርሰው በኛ እንደደረሰ ነው። እርሷ ስታቃስት እኛም እናቃስታለን። ከዚህ በፊት በአንድ ጽሑፌ እንደገለጽኩት፣ እኛም ዓላማዋን ዓላማችን አድርገን ይዘን የተነሳን “ብርቱካን ሚደቅሳዎች” ነን። አራት ኪሎ ያሉ ባለሥልጣናት አንዲቷን ብርቱካን ሚደቅሳ በአካል ቢያስሯትም በአሥር ሚሊዮን የሚቆጠሩ ብርቱካን ሚደቅሳዎች ተወልደዋል። ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጄኔራል አበበ ተክለኃይማኖትና የአቶ መለስ ዜናዊ ምልልስን በተመለከተ (ግርማ ካሣ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ግርማ ካሣ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)

የቀድሞ የኢትዮጵያ የአየር ኃይል አዛዥ ሜጀር ጄነራል አበበ ተ/ኃይማኖት “ኢትዮጵያ የአሰብ ወደብን የመጠቀም ህጋዊ መብቷን ያጣችው በፓርቲው (ኢህአዲግ) ውስጥ በነበረው ድንቁርና እና ትዕቢት ነው” ማለታቸውን በመጥቀስ፣ ጋዜጠኖች ለጠየቋቸው ጥያቄ አቶ መለስ ዜናዊ ሲመልሱ፦ ሙሉውን አስነብበኝ ...