የእንቧይ ካቡን ትተን ለወደፊቱ የአለት መሰረት እናብጅ (መርስኤ ኪዲን)
መርስኤ ኪዲን This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
ሰሞኑን የአንድነት ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት ኢንጂነር ግዛቸው ሺፈራሁ “አንድነት ችግር ላይ ተጋርጧል … ሊዘጋ ይችላል” ሲሉ ዴይሊ ኔሽን ለሚባለው የኬንያ ጋዜጣ መግለጻቸውን ሰንደቅ ጋዜጣ ታህሳስ 28 ቀን 2002 ዓ.ም. ባወጣው ዕትሙ አስፍሯል። የኢትዮጵያን ፖለቲካ በአንክሮ ለሚከታተል ሰው ይህ ዜና ብዙም አስገራሚ አይሆንበትም። ለምን? ቢባል አንድነት መድረክ የተባለውን “የእንቧይ ካብ” የተቀላቀለ ጊዜ እንዳበቃለት ግልጽ ነውና። ሙሉውን አስነብበኝ ...




