የገብረመድህን ወግ - ክፍል ሁለት

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

የገብረመድህን እንባ፤ ከቀይሽብር እስከ ሀውዜን፡ ከሀውዜን እስከ አሁን

አለቃ ተክሌ - ከቫንኩቨር ካናዳ

 ትንሽ እንደ መግቢያ፡ ትንሽ እንደድልድይ

ከወያኔ ከድቶ ወደናት አገሩ የተቀላቀለውንና የሕወሀትን መሰሪ ተልእኮ ሲያጋልጥ የኖረውን የገብሬን ወግ ጀምሬላችሁ ነበር። ዛሬም የገብሬን እንባ እቀጥላለሁ። ከዚያ በፊት ግን በዚህ በገብሬ ወግ ምክንያት በተሰጡ አስተያየቶች ትዝ ስላሉኝ አንዳንድ ሰዎች ትንሽ ማስታወሻ ላስቀምጥ።

የገብረመድህን ወግ (ልጅ ተክሌ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ልጅ ተክሌ ነኝ ከቫንኩቨር ካናዳ

“ኢትዮጵያውያን (በተለይ አማሮች) ቢኖሩ አይጠቅሙንም፤ ቢጠፉም አይጎዱንም” ህወሓት1975 ዓ.ም.

እየተጓዝኩ ነበር። ከቦታ ቦታ። ከቢሲ እስከ ዲሲ የታዘብኩትን፣ የከነከነኝን፣ ሆዴን የበላውን እጽፋለሁ እያልኩ ስዘገጃጅ በዚህ መሃል ነው ገብሬን ሲናገር የሰማሁት። ገብረመድህን አርኣያ። የሱ ወግ ጊዜ አልሰጠኝም። ሌላው ይቆይ። የቀድሞ የህወሓት አባልና ገንዘብ ቤትን ወግ ላወጋችሁ ፈቀድኩ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የባንዲራው ምስጢር በፓሪስ (ይንበርበሩ ደምሴ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ይንበርበሩ ደምሴ

ሰባተኛው በአውሮፓ የስፖርትና የባሀል ፌስቲቫል ዝግጅትን በተመለከተ 3 የተለያዩ ፀሐፊዎች (2 ከስዊዘርላንድ፣ አንድ ከሆላንድ) የጻፉትን አስተያየት ካነበብኩ በኋላ፤ በዓሉ ላይ የታዘብኩትንና ሦስቱ የተለያዩ ፀሐፊዎች እንደዋዛ የረሱትን የባንዲራውን ምስጢር ለመጻፍ ወሰንኩ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ቴዲ አፍሮ ተፈታ - አንድ ብለናል፤ ብርቱካን ትቀጥል! (ግርማ ካሣ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

Hale Mideksa, W/t Birtukan's daughterTeddy Afroግርማ ካሣ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ) ነሐሴ 18 ቀን 2001 ዓ.ም.

ሰሞኑን የተፈጠረውን ክስተት ከግምት ውስጥ በማስገባት ኅዳር 24 ቀን 2001 ዓ.ም.፣ “የቴዲ አፍሮ መታሰር በኢትዮጵያዊነት ላይ ያነጣጠረ ነውን?” በሚል ርዕስ ያቀረብኩትን ጽሑፍ አሻሽዬ እንደሚከተለው ለአንባብያን አቅርቤዋለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

መቆጣት ያቃተው ወይስ … ህዝብ (ዳናቸው ቢያድግልኝ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

መቆጣት ያቃተው ወይስ ቁጣውን ወደ ተግባር መለወጥ የተሳነው ህዝብ

Funeral; A woman carries the body of a child who died of malnutrition.ዳኛቸው ቢያድግልኝ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

በሀገራችን የተለመደው በደስታም ይሁን በኀዘን አብሮነት ነበር። እኒህ የፎቶ መረጃዎች ግን የሚያመለክቱት አስተዛዛኝም ጭምር የጠፋበትና ልጅን በብርድልብስ ጠቅልሎ ብቻውን ወደ ቀብር መሄድን ነው። ይህ ዝነኛውና አረንጓዴው ረሃብ በመባል የሚታወቀውና በተለይ በደቡብ ክልል ያለውን ህዝብ እያጠፋ ያለው ምርት አልባነት ነው። በለምለሙ መስክ ላይ የእህል ክምር ሳይሆን የሕፃናት ሬሳ የሚቆለልበት የሀገራችን ክፍል መሆኑ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምኅዳር በስቱድዮ እና ምኅዳር በአዳማ (ስየ አብርሃ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ስየ አብርሃ

እሁድ ነሐሴ 10 ቀን 2001 ዓ.ም. አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) በጠራው ህዝባዊ ስብሰባ እንዲገኙ ከተጋበዙት የመድረክ ለዲሞክራሲ ምክክር በኢትዮጵያ (መድረክ) አባላት አንዱ በመሆን ወደ አዳማ ሄጄ ነበር። እንደ እኔ ሁሉ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ ፕሮፌሠር በየነ ጴጥሮስ፣ አቶ ቢንያም ሄራቦ እና አቶ ሃዲ መሐመድ በእንግድነት ተገኝተዋል። የመድረኩ አባል የኾኑ ፓርቲዎች በሚጠሩዋቸው ህዝባዊ ስብሰባዎች እና ጉባዔዎች ስገኝ የመጀመርያዬ አይደለም። በተናጠል የሚደረግ ትግል ብዙ ርቀት እንደማያስኬድ፤ ገዢው ፓርቲ የሚያደርሰውን አፈና ተቋቁሞ ውጤታማ ሥራ መስራት የሚቻለው ትግልን አስተባብሮ በመሄድ ብቻ መኾኑን ከመገንዘብ የተፈጠረ መድረክ እንደመሆኑ የመድረኩ አባል ፓርቲዎች በሚጠሩዋቸው ህዝባዊ ስብሰባዎች ስገኝ ቆይቻለሁ ወደ ፊትም እቀጥልበታለሁ። ሙሉውን አስነብበኝ ...