በቴዲም በህዝብ ላይም “መትፋት” ያስነውራል! (ልዑልሰገድ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ልዑልሰገድ (ከአቢሲኒያ) This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

“ማንም ሰው ከሕግ በላይ አይደለም” ይሄን ማለቱን የሰማነው አንድ የሕግ የበላይነት ባለበት ሀገር የሚሠራ እና እውነተኛ ዳኛ ቢሆን አያስገርምም ነበር። እንዲህ የተባለውም በሕግ ፊት ከፍርድ በፊት ንፁኅ ሆኖ የመገመት መብቱ ታውቆ፣ በነፃ የመከራከር መብቱ ተጠብቆ፣ ሁሉም ማስረጃዎቹ ተመዝነው ፍትህ ለተሰጠው ሰው ቢሆን ዜና መሆኑ ይቀራል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኛዋ ብርቱካንስ? (ፍቅሩ ይበልጣል)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

W/t Birtukan Mideqssa ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳፍቅሩ ይበልጣል This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

መደበኛ የሥራ ሰዓቴን ጨርሼ እንደተለመደው ወደቤቴ አመራሁ። የቤቴን በር ከፍቼ ስገባ ልጆቼ ተሯሩጠው የተለመደ አቀባበላቸውን ካረጉልኝ በኋላ እኔም ሳም ሳም አድርጌያቸው ሁሌም አረፍ የምልበት ሶፋ ላይ ዝርግፍ ብዬ ቁጭ አልኩ። ዘወትር የምገባበት ሰዓት የምሽቱ ዜና የሚሰማበት ጊዜ በመሆኑ የቴሌቪዥኑን ጣቢያ መቀያየሪያ አንስቼ የዕለቱ ዜና የሚገኝበት ላይ ለመቀየር መነካካት ጀመርኩ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኃይማኖት ወይስ የፖለቲካ ቀውስ (እውነቱ ዘገየ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

እውነቱ ዘገየ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.  

“ሕመሙን የደበቀ ፈውሱን ደበቀ” እንደሚባለው የችግሮቻችን መንስዔዎች በቅጡ ተለይተው መታወቃቸው ድልን የመቀዳጀት ያህል የሚፈጥርብን ደስታና ስሜት ባይፈጥሩልንም ውለው አድረው የሚያመሩን ወደዛ ሃሴት ነው። ቅድስት ቤ/ያን ለዚህ ቀውስ የዳረጋትን የችግሮችዋን መንስኤዎች ቀጥተኛ በሆነ መልኩ (መንገድ) ከግላዊ አጀንዳዎችንና አስተሳስባችን ርቀን ጭብጥ ባላቸው መረጃዊ በሆነ ውይይት እንደ ባለ አዕምሮ በጭዋነት መንፈሥ በመጠባበቅ አንስተን መወያየቱና ለመፍትሔ መደማመጡ ዘለቄታ ያለው ሠላምና እረፍት ያመጣል የሚል እምነት አለኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ያለ ምርጫ ተቋም እንዴት ስለ ምርጫ እናወራለን? (ልዑል ሰገድ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ልዑል ሰገድ (ከአቢሲኒያ) This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቦርድ ሰብሳቢን ስለ ምርጫ አንዳንድ መረጃዎች ለመጠየቅ ከቢሯቸው በር ላይ እጠብቃለሁ። አቶ ከማል በድሪ የቦርዱ ሊቀመንበር፣ የጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት፣ የሕገ-መንግሥት አጣሪ ጉባዔ አባልም ናቸው። በተሰጣቸው ሥልጣን ከሳቸው በላይ ስለ ምርጫው ሊጠየቅ የሚገባው የለም ብዬ ነበር የግድ እሳቸውን ለማግኘት ደጅ የጠናሁት።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ግምገማው ሲገመገም (ምሥጢረ ኃይለሥላሴ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

7ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርት ውድድር በፓሪስ

ምሥጢረ ኃይለሥላሴ

ላለፉት አምስት ዓመታት በአውሮፓ የኢትዮጵያውያንን የእግር ኳስ ውድድር ተከታትያለሁ። ለEthiosports.comም ሪፖርቶችን፣ ዘገባዎችን ከግምገማ ጋር አቅርቤያለሁ። በአብዛኛው ብዙም ያልተቀየረ ቢሆንም የተመልካች ቁጥር በእጥፍ ጨምሮ መታየቱ ለዕድገቱ መለኪያ ነው ከተባለ ዕድገት አሳይቷል ማለትም ይቻላል። በየዓመቱ ጉድለቶችን የምንጠቁመው በሚቀጥለው እንዳይደገም ለማድረግ ቢሆንም አልሰመረልንም። ዕድገት ታይቷል ሲባል ያልተፈለገውና እንዲታረም የተፈለገውም በዚያው መልኩ አድጓል ማለት ሊሆን ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በክፍፍል የሚታመሰው የተቃዋሚዎች መንደር (ጽዮን ግርማ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

የፓርቲዎች አመራሮች ስለ ክፍፍሉ ይናገራሉ

ጽዮን ግርማ

ከተመሠረተ በአንድ ዓመቱ የመሰንጠቅ አደጋ ያንዣበበትን የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፤ እንዲሁም በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የነበሩና ያሉ ፓርቲዎችን በአንድነትና በሕብረት መሥራትና መጓዝ ያለመቻላቸውን አባዜ አስመልክቶ ጋዜጠና ጽዮን ግርማ በጉዳዩ ላይ ፕ/ር መስፍን ወልደማርያምን፣ ኢንጂንየር ግዛቸው ሽፈራውን፣ የፖለቲካ ምሁራንን፣ አቶ ገብሩ አስራትን፣ አቶ ስዬ አብርሃን እና ሌሎች ወገኖችን በማነጋገር ያቀረበችው ጽሑፍ ነው። መልካም ንባብ!

ሙሉውን አስነብበኝ ...