በቴዲም በህዝብ ላይም “መትፋት” ያስነውራል! (ልዑልሰገድ)
ልዑልሰገድ (ከአቢሲኒያ) This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
“ማንም ሰው ከሕግ በላይ አይደለም” ይሄን ማለቱን የሰማነው አንድ የሕግ የበላይነት ባለበት ሀገር የሚሠራ እና እውነተኛ ዳኛ ቢሆን አያስገርምም ነበር። እንዲህ የተባለውም በሕግ ፊት ከፍርድ በፊት ንፁኅ ሆኖ የመገመት መብቱ ታውቆ፣ በነፃ የመከራከር መብቱ ተጠብቆ፣ ሁሉም ማስረጃዎቹ ተመዝነው ፍትህ ለተሰጠው ሰው ቢሆን ዜና መሆኑ ይቀራል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...





