በገጠር የሚኖረው የሸዋ ኦሮሞ ከከተሜው ጋር እድል ፈንታው የተጣበቀ ነው
ግርማ ካሳ

አዲስ አበባንና በዙሪያዋ ያሉ የሸዋ ዞኖችን ያካተተ አዲስ ክልል የመኖሩን አስፈላጊነት በተመለከተ ከዚህ በፊት አንዳንድ ጽሁፎችን ለንባብ ማብቃቴ ይታወቃል። ለደረሱኝ በርካታ የድጋፍና የማበረታቻ መልዕክቶች ያለኝም ምስጋና ለማቅረብ እወዳለሁ። በርካታ ጸሐፊያንም የሸዋን ክልል አስፈላጊነት መጻፍና ግፊት ማድረግ መጀመራቸውም አስደሳች ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




![ጣና ከፍተኛ ኹለተኛ ደረጃ ት/ቤት፣ ባህር ዳር (ፎቶ፣ Chora, Inc.) Tana High School, Bahirdar, 2010 [Credit: Chora, Inc.]](/amharic/images/doc/images/articles/2017/170802-tana-high-school-bahirdar-01.jpg)





