የኢትዮጵያውያን ስድተኞች መከራ በየመን ! (ክፍል 12)ነቢዩ ሲራክ- ከሳውዲ አረቢያ

ይህንን ማስታወሻ የምጽፈው እለተ አርብ ነሃሴ 13 ቀን 2003 ምሽትላይ ነው. . .ጅዳ ሳውዲ አረቢያ ! አርብ እንደቀረው አለም እሁድ የአረቦች የእረፍት ቀን በመሆኑ የዋልኩት እቤት ሲሆን ከተጋደምኩበት የተነሳሁት አረፋፍ  ነበር ማታ በተሰጠኝ መረጃ መሰረት ለዜና የሚሆኑ መረጃዎ ችን ሰባስቤ ኮምፒውተሬ ጋር ዜናውን በማቀርብበትም መንገድ እያወጣሁ ማውረድ ይዣለሁ (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)

ታየኝ እኮ፡ ሀረርና ወለጋ ገጥሞ፡ የ“ኦሮሚያ”ን ሪፐብሊክ ሲመሰርት ችግሩ ግን፡ ግንቦት ሰባትና እኛ ጋር ነው


ተክሌ (ኦታዋ)

ብሄርንና ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ክርክር አስቸጋሪ ነው። ሀይማኖት ይብሳል። በንጽጽር፡ ከሀይማኖት ደግሞ ብሄር ለክርክር ይቀላል። ለጥቂት ጽንፈኛ ኦሮሞዎች የምንወረውረው ትችት ወይንም ስላቅ፡ አያሌ ለስላሳ ኢትዮጵያዊ ኦሮሞዎችን ሊያስቀይም ይሆንብናል። በመርህ ደረጃ፡ ከማናቸውም ብሄር-ቀመስ ድርጅቶች ጋር የሚደረግ ውይይት ባያስደነግጠኝም፡ መጀመሪያ ይሄ የግንባር/ህብረት ምስረታ ጉዳይ፡ ለጥቆ ደግሞ ከኦነግና ኦብነግ ጋር የሚደረገውን ውይይት ያመጣው ግንቦት ሰባት ነውና፡ ማምጣትም ብቻ አይደለም፡ የተወሰኑ የኦነግ አባላት የሚናገሩትን ሰባራ አረፍተ ነገሮች ይዞ፡ በግነት “ኦነግ የመገንጠል ሀሳቡን ጥሏል” ብሎ ለነገር ያሰፈሰፉትን በባዶ ሜዳ አስጮኋልና፡ መጀመሪያ ግንቦት ሰባትን ትንሽ ለኮፍ አደርገዋለሁ። ከዚያ ወደ ኦነግ እወርዳለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሲአይኤ ፤ መለስ ዜናዊ እና ኢትዮጵያ (ክፍሌ - 1)

 በሉሉ ከበደ

 

ዘመኑ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1990 ላይ ነበር ። ለደርግ የአስተዳደርና የፖለቲካ ድህነት ምስጋን ይግባውና ሐገራችን ከገንጣይና አስገንጣይ ሀይሎች ጋር ታደርግ የነበረው ትንንቅ በኛ ሽንፈት ወደማክተሙ ሲቃረብ ፤ ዋናው ምክንያት የወያኔና የሻእቢያ ጦር ከኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት ጀግናና ሐያል ሆኖ ሳይሆን ፤ የኢትዮጵያ ጦርሰራዊት በገጠመው የአመራርና የአስተዳደር ቀውስ የውጊያ ሞራሉ ሊጠገን በማይችል መልኩ ስለተጎዳና ውግያውን ስለተወው ፤ በሩ ሁሉ ለጠላት ክፍት ሆኖ በመገኘቱ ነበር ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በባንክ ዕዳ ሲፈለግ -የሸፈተው “ታጋይ”

ሲሳይ አጌና

“አባባ ታምራት፣አርቲስቶቻችን እና የህዳሴው ግድብ”) በሚል ርዕስ ባለፈው ባቀርብኩት ጽሁፍ ላይ ያልተቋጨ እና በይደር የተውነው ነገር መኖሩ ዕውነት ነው፤በዚያ ጽሁፍ ላይ የሰዎቹ ስም ባለመጠቀሱ ቅር ያላቸው፣ልብ ወለድም የመሰላቸው አጋጥመውኛል፤በኤሌክትሮኒክስ የመልዕክት ሳጥኔ ውስጥ::እንከሳለን ያሉም ጽፈውልኛል ፤ክሱ ሄግ ይሁን ልደታ ባይታወቅም።እርቃን ዳንስ ቤት የተገኘው ሚንስትር ማነው? ኮተቤው ጠንቋይ ቤት የተገኘውስ ? የአባባ ታምራት ደንበኛ የነበሩትስ እነማን ናቸው.? ....ከባንክ ብድር ወስዶ በዕዳ ሲፈለግ ጫካ የገባውስ ማነው ?ዛሬስ የየትኛው ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር ነው የሆነው? ኢህአዴግን ስትከዳ በኢሕአዴግ ማጋጣነቷ የተጋለጠባት ማነች? የሚሉት ጥያቄዎች በርክተቢመጡም ለሁሉም ምላሽ መስጠት ባለመቻሌ አዝናለሁ፤የቢዮንሴን ጫማ ያደረገላት ሰው ማንነት የብዙዎቹን ትኩረት መሳቡ ግን ያልጠበኩት ነበር።

ሶሪያ፣ አሜሪካ፣ አውሮፓና ኢትዮጵያ

እስክንድር ነጋ - (አዲስ አበባ)

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ሰሞኑን ተወጥረው ሰነባብተዋል፡፡ የመንግሥታቸው ወጪ ከገቢው መንጥቆ ማምለጡ አዲስ ዜና አይደለም፡፡ ትንሹ ቡሽ እንደ ... 2ዐዐዐ . ከክሊንተን ስልጣን ሲረከቡ፣ የአሜሪካ መንግሥት በካዝናው ትርፍ ገንዘብ ነበረው፡፡ ገቢው ከወጪው ይበልጥ ነበር፡፡ 21ዐ፣ ዓመታዊ የባጀት ጉድለቱ 1 ትሪሊዮን ዶላር በላይ ሄዷል፡፡ በየዓመቱ የተጠራቀመው ጉድለትና ብድር ተደማምሮ ዘንድሮ 14 ትሪሊዮን ዶላር በላይ አሻቅቧል፡፡ ይሄ ነው ብሔራዊ ዕዳ ማለት፡፡ ሸክሙ አሜሪካን እያንገዳገዳት ነው፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሳውዲ አረቢያ እየገቡ ያሉት ኢትዮጵያውያን አበሳ . . .! (ክፍል 11)

እግረ መንገድ . . . የበጋው ሐሩር ከሚያንቀለቅላት ከአረባዊቷ  ገር ከሳውዲ አረቢያ የከበረ ሰላምታየ ይድረሳችሁ ! ገና ከማለዳው ከ30 ዲግሪ ይ ምርና እኩለ ቀን ላይ ወደ 47 ዲግሪ የሚደርሰው የዘንድሮው የሳውዲ አረቢያ የሙቀት መጠን ዘግየት ብሎ ቢመጣም ትንፋሽን መቁረጥ  ምሯል ! እኩለ ቀን ጸሃይ አናት ላይ ስትሆን ላፍ ወጣ ብሎ እንኳ ስራን መከወን አስቸጋሪ ሆኗል፡፡ በወደብ ከተማዋ በጅዳ ከወደ ጸሃይ መውጫ የበርሃው ደረቅ አየር ከወደ ጸሃይ መግቢያ በኩል ኩል መስሎ ከተንጣለለው ቀይ ባህር እየተመመ የሚመጣው የባህር ወበቅ የተቀላቀለበት ነፋስ ጋር ሲቀላቀል ፊትን እንደ ወላፈን ይገርፋል ! ይህንን ከግምት በማስገባት ይመስላል የሳውዲ መንግስት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ለጸሃይ በተጋለጡ የመስክ ስራዎች የተሰማሩ ማናቸውም ዜጎች ከእኩለ ቀን  ምሮ ጸሃይ በረድ እስኪል ስራን እንዳይሰሩ ህግ ወጥቶ በዚህ መሰራት ከተ መረ ወር ደፍኗል ! ይህ በ  እንጂ በመስክ ስራ የተሰማሩ ወገኖችን ጤና ባወከ ነበር !  (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)

ድርቅ፤ ረሃብ፤ የዉጭ ርዳታና የምግብ ዋስትና የማጣታችን አዙሪት

ከንጉሤ ጋማ

በአሁኑ ወቅት በአፍሪቃ ቀንድ አገሮች በሶማሊያ፣ በኬንያ፣ በጂቡቲና በኢትዮጵያ በ60 አመት ታሪክ ዉስጥ ያልታየ በአይነቱ አስከፊ የሆነ የድርቅ አደጋ ተከስቷል። በዚህም 4.5 ሚሊዮን በሚሆኑ ወገኖቻችን ላይ የሞት አደጋ አንዣቧል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የህሊና ሸክም አለባቸው

እስክንድር ነጋ አዲስ አበባ


በዚህ ሳምንት የማካፍላችኹ ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 19 ቀን 2ዐዐ3 . አዲስ አበባ ውስጥ ከሚታተመው መሰናዘሪያ ጋዜጣ ጋር ያደረግኹትን ቃለምልልስ ነው፡፡ በዋናነት የሚያጠነጥነው በፀረ ሽብር ሕጉና ባስከተለው የፍርሃት ድባብ ዙሪያ ነው፡፡

 

ሙሉውን አስነብበኝ ...