የትምህርት ጥራት መጓደል
የኢትዮጵያ ዘመናዊ ትምህርት ዕድሜው አጭር ከመሆኑ ባለፈ የተደራሽነት (Access)፣ የተገቢነት (Relevance) እና የጥራት (Quality) ችግሮች አሉበት። በተለይ የትምህርት ጥራት መጓደል የትምህርት ዘርፉንም ሆነ ከዘርፉ የሚገኙትን ግብዓቶች በስፋት በሚጠቀሙ ተቋማት ውስጥ እየተስተዋለ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የኢትዮጵያ ዘመናዊ ትምህርት ዕድሜው አጭር ከመሆኑ ባለፈ የተደራሽነት (Access)፣ የተገቢነት (Relevance) እና የጥራት (Quality) ችግሮች አሉበት። በተለይ የትምህርት ጥራት መጓደል የትምህርት ዘርፉንም ሆነ ከዘርፉ የሚገኙትን ግብዓቶች በስፋት በሚጠቀሙ ተቋማት ውስጥ እየተስተዋለ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ከተስፋዬ ማሩ - This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
አንድ ጓደኛዬ ብዙ ጊዜ ስለመለስ ሲነሳ “ይሄ ሰው በጣም ጎበዝ ነው” ይለኛል። አንዳንድ ሰዎችም ስለመለስ ዜናዊ ጉብዝና ሲያወሩ ይሰማል። ከሱ ፖለቲካ ጋር እንኳ የማይስማሙና ብዙ ሥራዎቹን አምርረው የሚቃወሙ ሰዎች የተናገራቸውን ዐረፍተ ነገሮችና ሀረጎች እየደጋገሙ “በጉብዝናው” ሲገረሙ ይታያሉ። ይህ የሱ ልዩ “የአዕምሮ ብቃት” ባብዛኞች ዘንድ አከራካሪ አይደለም ማለት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ከፕሮፌሠር ዓለማየሁ ገብረማርያም
በሶማሊያ ያለው ሁኔታ እየተለወጠ ነው፤ ነገሮች ሁሉ በሶማሊያ ለሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በፍጥነት እየተበላሸበት ነው። አልሸባብ የሚባሉት ጀሃዲስቶች የሶማሊያን አንዳንድ ክፍሎች እየተቆጣጠሩ ሲሆን፣ ወደ ሞቃዲሾም መገስገስ ጀምረዋል። አልሸባብ እንደ ቀድሞ የደፈጣ ውጊያ በማድረግ ተኩሶ የሚሸሽ አልሆነም፤ ይልቁንም ይዞታውን እያጠናከረ ነው። በቅርቡ እንኳ ደቡባዊቷን የወደብ ከተማ ኪስማዩን ሲቆጣጠር ከመካከለኛው ምሥራቅ ደጋፊዎቻቸው የገንዘብ ድጋፍ ጎርፎላቸዋል።
ከኤርምያስ ጋሹ (የኢዴአፓ መድህን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል)
(“የኢዴአፓ "ልጓም ለቅቆ ቼቼ"” በሚል ርዕስ በቃልኪዳን አምባቸው ለቀረበው ጽሑፍ የተሰጠ ምላሽ)
ቃልኪዳን አምባቸው የተባሉ ፀሐፊ “የኢዴአፓ "ልጓም ለቅቆ ቼቼ"” በሚል የጻፉትን በአግራሞት አነበብኩ። ስለኢዴአፓ መድህንም ሆነ በአጠቃላይ ስለኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉዳዮች በእንዲህ ዓይነት ጽሑፍ እንካ ሠላንቲያ የመሰጣጠት ፍላጐት የለኝም። በኢዴአፓ መድህን ውስጥም እንዲህ ዓይነት ጽሑፎችን እየተከታተሉ ላለማስተባበል በቂ ምክንያት አለን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ፕሮፌሠር ዓለማየሁ ገ/ማርያም
ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካን ከሚለይዋቸው ገጽታዎች ዋነኛው በዲሞክራሲ ግንባታ ረገድ እየተጓዙበት ያለው መንገድ ነው። በደቡብ አፍሪካ የዲሞክራሲ መገለጫ የሆነው የህዝብ መንግሥት፣ በህዝብ የተመረጠ መንግሥትና ለህዝብ የሚሠራ መንግሥት የመኖሩ ጉዳይ ነው። (Government of the people by people and for the people) በኢትዮጵያ ያለው የአገዛዝ ሥርዓት መገለጫ ግን የዲሞክራሲ ገጽታ አለው ለማለት ይከብዳል። ምክንያቱም ከዲሞክራሲ መገለጫው ይልቅ ጥቂት ግለሰቦች በሥልጣን ላይ የሚቆዩበትና የህዝብን ሀብት እንደፈለጉ የሚያደርጉበት ሁኔታ የበለጠ ይጐላልና።
መስፍን ወልደማርያም (ፕ/ር) መስከረም ፳፻፩ ዓ.ም.
የሰሞኑ መልካም ምኞች የሚመስል ስሜት የምንለዋወጠው “እንኳን አደረሰሽ (አደረሰህ)” በመባባል ነው። ከየት ተነስተን ወዴት እንደደረስን ግን አናውቅም። ምኞቱ የሚገልጸው ሁላችንም በአንድነት ወደተሻለ ደረጃ መሸጋገራችንን ይመስላል፤ እውነቱ ግን ሁላችንም በአንድነት ቁልቁል ወርደናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ከፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም (መስከረም ፳፻፩ ዓ.ም.)
ጥንት ስለአፍሪካ ጥሩ ነገር፣ ጥሩ ተስፋ ብቅ የሚለው ከወደ ምሥራቁ በኩል ከኢትዮጵያ ነበር። የአፍሪካ ደቡቡ ገና የኢትዮጵያ የነፃነት ጮራ ሊፈነጥቅበት እየሞከረው ነበር። በኬንያና በታንዛንያ በኩል አድርጎ፣ በዛምቢያና በዚምባብዌ ወደ ዘረኛው የጎሣ አገዛዝ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሙቀቱንና ብርሃኑን ማሰማትና ማሳየት ጀምሮ ነበር። ኔልሰን ማንዴላ በጎረምሣነታቸው ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የኢትዮጵያን የነፃነት ሙቀትና ብርሃን ፈልገው ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የተማርነው ከእውቀት እንድንርቅ አምባገነንነትንም እንድናከብር ነው
ከዳኛቸው ቢያድግልኝ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
ጤና ይስጥልኝ ወገኖቼ! ቀደም ሲል በኢትዮጵያ ጉዳይ ይቅርታን ማን ይጠይቅ ይቅርታስ ለምን? በሚል ርዕስ በኢትዮሚድያ (http://ethiomedia.com/accent/sorry.pdf) ላይ ጽሁፍ አቅርቤ ነበር። ወደራሳችን መልከት ማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን በማማመን በጥልቅ ጉዳዩን አውቃለሁ እንደሚል ጠቢብ ሳይሆን እንደ ትውልድ ያገባኛል በሚል እምነት ለውይይት፣ ለትምህርት፣ መንደርደርያ እንዲሆን በማሰብ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥቂት ማለትን ስለመረጥኩ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ሙሉ ካሣ (ቶሮንቶ) This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
“… የሚያሳዝነውም የሚያሳፍረውም በአሁኑ ሰዓት በሚልዮን የሚቆጠር ህዝብ የሚላስ የሚቀመስ አጥቶ በረሃብ እየረገፈ ባለበት ወቅት ጎራ የለዩ ሁለት ቡድኖች ለጠገቡ ጠበቆች እስከ አሁን $20000 አፍስሰዋል። ወጭው ገና ይቀጥላል። ጎበዝ ይህን ኃላፊነት የጎደለውን እኩይ ተግባር የምትቀጥሉበት ከሆነ የወያኔ/ኢህአዴግን ተዕልኮ በማሳካት በኩል ላደረጋችሁት አስተዋጽዖ እና ለከፈላችሁት መስዋዕትነት ወያኔ/ኢህአዴግ በጀት እንዲመድብላችሁ የመጠየቅ መብት ያላችሁ ይመስለኛል። …”
ሙሉውን አስነብበኝ ...ከቃልኪዳን አምባቸው
ለፖለቲካ ንቃተ ኅሊና መፈጠር ገንቢ ሚና ከተጫወቱ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ ኢዴአፓ-መድህን በዋናነት ተጠቃሽ ነው፤ ከሀገራችን የፖለቲካ ፓርቲዎች በአብዛኛው በወጣቶች ተደራጅቷል የሚባለው ኤዴአፓ-መድህን፣ በምርጫ 97 ቅንጅትን ከፈጠሩ አራት ፓርቲዎች አንዱ በመሆን ፖለቲካውን ከማሟሟቁም በላይ፣ በተሣትፎ የሚያምን ፓርቲ ስለመሆኑም ተመስክሮለታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...