እግር ኳስ ፌደሬሽን ነፃ ይውጣ! (አሸናፊ በቀለ)
አሸናፊ በቀለ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን፣ በዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ አመራር ስር በነበረበት ወቅት ”… አመራሮቹ ትክክለኛና ፍትሐዊ ውሳኔ የመስጠት ፍላጎትና ችሎታ የላቸውም፣ የሚያስተላልፉት ውሳኔም ሆነ ትዕዛዝ የተወሰኑ ቡድኖችን ሊጠቅም በሚችል ነው፣ ለሥራ ትኩረት አይሰጡም፣ ክለቦች እርስ በርሳቸው እንዲናቆሩ ያደርጋሉ፣ ለአንድ ክለብ ያዳላሉ፣ አምባገነንነት ይታይባቸዋል፣ …” የሚሉ በርካታ ቅሬታዎች ይነሱበት ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


