ዜና እና ኢትዮጵያ (ባየነው)
ባየነው ከፊንላንድ
በዚህ በኢንተርኔት ዘመን ለሚኖረው ኢትዮጵያዊ በሚቀጥለው ቀን ምን ዓይነት ዜና እንደሚቀርብለት መገመት አይቸግረውም። በቅርቡ በAmerican Chronicle ላይ “Why Europe can not tolerate the existance of 'Ethiopia' “ በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙሐመድ ሜጋሎማቲስ የተፃፈው ፅሁፍ '.. the gangster state 'Ethioipia' must be decomposed and broken down to ten pieces, and all the oppressed nations that have been held captive therein must be liberated.' ብሎ ይደመድማል። በርግጥ ከሌሎቹ ፅሁፎቹ እንደተራዳሁት ሰውዬው ፀረ-ኢትዮጵያ (እንደሱ አባባል ኢትዮጵያ የሚለውን ስም እኛ ሰርቀነው ነው) ብቻ ሳይሆን ዘረኝነትንና ጥላቻን፣ ፀረ-ሠላምን የሚያስፋፋ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
መስፍን ወልደማርያም (ፕ/ር) ግንቦት 2000
ግርማ ካሣ ( 


