በጎሣ ትግል ወያኔ አይወድቅም፤ ቢወድቅም ውጤቱ አያምርም
መሳፍንት ዘፈረንሳይ ለጋሲዮን

በኦሮሚያ ተቀጣጥሎ ወደተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ለተዛመተው ሰላማዊ የፍትሕ ይገባኛል ጥያቄ፤ የግድያና የእስራት ምላሽ እየሰጠ ያለውና በቅርቡም ግለሰቦች፣ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የእምነት ተቋማት፣ የመገናኛ ብዙኀንና ዲፕሎማቶች ሳይቀሩ የመብት እንጥፍጣፊ እንዳይኖራቸው “በባርነት አዋጁ” የደነገገው የወያኔ ሥርዓት፤ ለሩብ ምዕተ ዓመት ሲሠራ የቆያውንና አሁንም እየሠራ ያለውን ሁሉ ያስተዋለ በሀገራችን የተከሰተውን ስር የሰደደ የፖለቲካ ቀውስ መረዳት አያዳግተውም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...








