"የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ"!
አብርሃ ደስታ
"ህዝቡ አሁን በአዋጁ ምክንያት የሚያጣው ዴሞክራሲያዊ መብት የለም። ምክንያቱም ከአዋጁ በፊትም ዴሞክራሲያዊ መብቱ ተነፍጎ ነበረ። የአመጹ መንስኤም የዴሞክራሲ እጦት ነውና"

የኢህአዴግ መንግሥት የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ አውጇል። በሕገመንግሥቱ መሰረት አዋጁ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይወጣል፤ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፀድቃል። በሁለቱም ምክር ቤቶች ልዩነት ስለሌለ መፅደቁ አይቀርም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...










