ለተከበሩ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ
ሰላ አቦምሳ
ለተከበሩ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ፣ ለጤናዎት እንደምነዎት። በእርሶና በፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ መሃል ያለውን የሃሳብ ልውውጥ ከተመለከትኩ በኋላ የግሌን አስተያየት ለመስጠት ወሰንኩኝ። የሃሳብ ልውውጡን እንደተመለከትኩኝ ከሆነ መሪራስ አማን በላይ አንዱ የክርከሩ አካል እንደሆኑ ተረዳሁ። በዚህም መሰረት ስለ መሪራስ አማን በላይ ለማወቅና እሳቸውን በአካል ለማግኘት ካልሆነም ያሳተሟቸውን ለማግኘት ሞከርኩ። በአካል ማግኘት ባይሳካልኝም ፤ 10 የሚሆኑ ያሳተሟቸውን መጻሕፍት አገኘሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...