ይድረስ ለክቡር የተከበሩ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ
አብርሃም ቀጄላ
ውድ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ስለ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ ታሪክ በሚለው መጽሐፍ ላይ በሰጡት አስተያየት የሚከተለውን ቅን ሃሳብ አቀርብሎታለሁ።
የአማን በላይ መጻሕፍት አንዳቸውም ... አልፎ አልፎ በእውነት ታሪክ የተቀመሙ ናቸው ... ብለዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...አብርሃም ቀጄላ
ውድ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ስለ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ ታሪክ በሚለው መጽሐፍ ላይ በሰጡት አስተያየት የሚከተለውን ቅን ሃሳብ አቀርብሎታለሁ።
የአማን በላይ መጻሕፍት አንዳቸውም ... አልፎ አልፎ በእውነት ታሪክ የተቀመሙ ናቸው ... ብለዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ (ክፍል አንድ)
ውድ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ
ለጤናዎ ባያሌው እንደምን ሰነበቱ? ድምፆቻችንን ከተሰማማን ብዙ ጊዜ ሆነን አይደል? እኔ ለጤናዬ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። ርስዎን እንደ አላመምዎት ተስፋ አደርጋለሁ።
የእኔን አዲስ መጽሐፍ አስመልክቶ ርስዎ ስተለተቹት ከመመለሴ በፊት (ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ ”የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ አስተዋፅኦ” በሚል ርዕስ የሰጡትን ትችት ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!)፣ የተከበሩት ሊቀ-ሊቃውንት መሪራሰ አማን በላይ ለአንባብያን አስተላልፍላቸው ዘንድ የሰደዱልኝን የአደራ መልዕክት አቀርባለሁ። ከዛ በኋላ ወደ ራሴ ምላሽ እሸጋገራለሁ። ለአንባብያን የተላከ የመሪራስ አማን በላይ መልዕክት እነሆ፦
ይድረስ ይህን ለምታነቡ ሁሉ የአገሬ ሰዎች፣
የተወለድኩት፣ የአደግኩትና የተማርኩት በዛው በጎንደርና በጎጃም ነው። የትውልዴ ስፍራ በለሳ ነው። አባቴ መምህር በላይ ድሉ ካኅን ነበሩ። ከውድ አባቴ ከመምሀር በላይ፣ ከአባ ጼሄማ በጎንድ ተክለኃይማኖት፣ ከመሪጌታ መንክር ደብረኤልያስ ጎጃም፣ ከመሪጌታ ጉባኤ በዛው በጎጃም፣ ቅዳሴን፣ ቅኔን፣ ዜማን፣ ብሉይን፣ ሃዲስን፣ የእንጨት አዋጅን (የመድኃኒት እጽዋትን)፣ የሃረግ ስዕልን፣ የኢትዮጵን ታሪክ፣ አቡሻህርን (ባህረሃሳብን) እና ሌሎችንም በአድባራት እና ገዳማት የሚሰጡ የኢትዮጵያን ትምሀርቶችን በሚገባ ተምሬአለሁ። በለተይ በቅኔ፣ በግስ ርባታ እና ሰዋሰው ችሎታዬ በመምህራኔ እና የትምሀርት ባልንጀሮቼ ስሜ የተጠራ ነበር። በዚህም ምክንያት በጎጃም በይስማ ደጀን በመሪጌታ መንክር ዘንድ ቅኔ አስነጋሪ ነበርኩ። ተማሪ ሳለሁና ትምሀርቴንም ካጠናቀቅኩ በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተዘዋወርኩ አያሌ ገዳማትን እና አድባራትን እየጎበኘሁ በውስጣቸው የአሉትን ምስጢራዊና ጥንታዊ መጻሕፍቶቻችንን ለመመርመር እድል አግኝቻለሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ
ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ “የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ” በሚል ርዕስ ባለፈው ሐምሌ (2008 ዓ.ም.) አዲስ አበባ ላይ አንድ መጽሐፍ አሳትሞ ኖሮ፥ አንድ ዘመድ አንድ ቅጂ አመጣልኝ። አነበብኩት። ስለመጽሐፉ የሚባለውንና ደራሲው ከሰጣቸው ቃለ ምልልሶች (interviews) አንዳንዶቹን ሰምቻቸዋለሁ። ከዚህ በታች የምጽፈው፥ የጽሑፌ ርዕስ እንደሚያመለክተው፥ የደራሲውን አስተዋፅኦ ነው። ድርሰቴ የመጽሐፍ ግምገማ (Book review) ቢመስልም፥ የመጽሐፍ ግምገማ አይደለም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ወንድማገኝ (ከኒውጀርሲ)
ስለ ኢትዮጵያ ጥንታዊነት ሥልጣኔና አገረ እግዚአብሔርነት ከመጻሕፍትም፣ ከኃይማኖት አባቶችም፣ ከታሪክ አዋቂዎችም ስናነብና ሲነገረን ኑሯል። አንዳንዱም በአገሪቱ ያለነውን ከሰማንያ በላይ ቋንቋ ተናጋሪዎች፣ ከፊሎቻችን ከሴም ሌሎቻችን ከኩሽ ነገድ እንደመጣን፣ ያንዳንዶቻችን ወደ ኢትዮጵያ አመጣጥም በ 700 እና በ 500 ዘመን የተገደበ እንደሆነ፤ ያንዱ ቋንቋ ተናጋሪ ወይም ጎሣ ሌላውን በቅኝ እንደገዛው እየተደረገ ሲወራ፣ አልፎ አልፎም አንዱ ሌላውን በጠላትነት ሲመለከት ቆይቷል፣ አሁንም ይታያል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...”ሶቅራጥስ ፈላስፋ ነው። ሚስቱ ደግሞ ጨቅጫቃ ነች። አንዳንዴ ወይዘሮ ይሉኝታና አቶ ይሉኝታ ቢስ ይጋባሉ። ሶቅራጥስ ሲፈላሰፍ ነው የሚውለው። ትዳርዋን ለምትወድ ሴት ደግሞ ይህ ዓይነቱ አካሄድ የሚጥም ሕይወት አይደለም። የሶቅራጥስ ሚስት ሲበዛ ጨቅጫቃ ነበረች።
”ከአስር ሰዎች መካከል አንዱ በውድም በግድም አብረውት ያሉትን ሰዎች መምራት ነው የሚፈልገው። ሌላኛው ሰውዬ መምራትም መመራትም አይፈልግም። አፈንጋጭ ነው። ፈላስፋ፣ ሳይንቲስት፣ ደራሲ፣ ወይም የአንድ ጥበብ ሊቅ ነው። ሁሌም ራሱን እንጂ ሌሎችን አያያቸውም። አብረውት ቢኖሩም፣ ባይኖሩም ሁሌም ብቻውን ነው። የተቀሩት ስምንቶቹ ግን መንጋ ናቸው።” ስብኃት ገብረእግዚአብሔር
ሙሉውን አስነብበኝ ...