"የጥፋት ዘመን" አዲስ መጽሐፍ በሙሉቀን ተስፋው
የመጽሐፉ ርዕስ፦ የጥፋት ዘመን
ደራሲ፦ ሙሉቀን ተስፋው
የገጽ ብዛት፦ ፪፻፺፪ (292)
ዋጋ፦ ፳፭ የአሜሪካ ዶላር ($ 25)
በዓይነቱና በይዘቱ ለየት ያለ ነው። ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2007 ዓ.ም. በመላው ኢትዮጵያ በአማራው ህዝብ ላይ የደረሰውን ዕልቂትና የተቀነባበረ ዘር ማጥፋት ለሁለት ዓመታት በፈጀ ጥናት ተዘጋጅቶ በመላው ዓለም ለአንባቢያን ቀርቧል። ብዙ ምሁራን አስተያየታቸውን ሰጥተውበታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...