ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ ሀገር ቤት ከገባ በኋላ የሰጠው ቃለምልልስ
ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ ከስደት ለምን ተመለሰ?
"እኔ ወደ ሀገሬ ለመምጣት ከማንም ጋር አልተደራደርኩም" ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ
የአውራምባ ታይምሱ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ ወደ ሀገር ቤት መመለሱን ኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ መዘገቧ አይዘነጋም። ዳዊት ኢትዮጵያ ከገባ በኋላ በሀገር ውስጥ የሚታተመው ሰንደቅ ጋዜጣ በ8ኛ ዓመት ቁጥር 425 የረቡዕ ጥቅምት 20/2006 ዓ.ም. ዕትሙ ከዳዊት ጋር ያደረገውን ቆይታ እንደወረደ እንደሚከተለው አቅርበነዋል። ቃለምልልሱን ያደረገው ጋዜጠኛ ዘሪሁን ሙሉጌታ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...