“ህዝቡ ያሳየኝን ፍቅር ከፍዬ አልጨርሰውም” ቴዲ አፍሮ
Exclusive Interview by Tsion Girma
ከአንድ ዓመት ከአራት ወር እስር በኋላ የተለቀቀው ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ የመጀመሪያውን ሰፋ ያለ ቃለምልልስ ከጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ ጋር አድርጓል። ቃለምልልሱ የእስር ቤት ቆይታው ምን ይመስል እንደነበር፣ ጊዜውንስን በምን ሁኔታ ያሳልፍ እንደነበር፣ ምን እንዳጋጠመው፣ አብረውት ታስረው ስለነበሩት እስረኞች፣ ከእስር ነፃ ከሆነ በኋላ የሚኖረውን የሙዚቃ ሕይወት፣ ስለወላጅ እናቱ፣ በፍርዱ ላይ የተሰማውን ስሜት፣ ስለአድናቂዎቹ፣ ስለጠያቂዎቹ፣ ስለግጥሞቹ፣ ስለዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ፣ … በአጠቃላይ ስለባለፉት 484 ቀናት እና ስለወደፊት ዕቅዱ ያስዳስሰናል። መልካም ንባብ! ሙሉውን አስነብበኝ ...