ለወ/ሮ አረጋሽ አዳነ አሥራ አራት ሺህ ብር ተሰበሰበ
Ethiopia Zare (እሁድ መጋቢት 26 ቀን 2002 ዓ.ም. April 4, 2010)፦ የቀድሞ የህወሓት ታጋይና በአሁኑ ሰዓት ዓረና-መድረክን በመወከል አቶ መለስ ዜናዊን በአድዋ በመፎካከር ለመጣል ቆርጠው ለተነሱት ወ/ሮ አረጋሽ አዳነ በቫንኩቨርና አካባቢዋ ነዋሪዎች የተዘጋጀው የገንዘብ ማሰባሰብ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን አዘጋጆቹ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
አዲሱ መጽሐፍ “የደራሲው ማስታወሻ” የተሰኘ ሲሆን፣ ቀጣዩ ደግሞ “የስደተኛው ማስታወሻ” ነው
ረቂቅ የሕክምና ሕጉ በሰባት ድምፅ ልዩነት ፀደቀ 


