ኢትየጵያዊያን ከ60 ዓመታት በኋላ በሮም ድጋሚ ድል ተቀዳጁ
ሲራጅ ገና በባዶ እግሩ በመሮጥ የአበበ ቢቂላን ስም በድጋሚ አስጠራ
Ethiopia Zare (ሰኞ መጋቢት 13 ቀን 2002 ዓ.ም. March 22, 2010)፦ በዓለም ታሪክ ኢትዮጵያን በመወከል በአትሌቲክስ ታሪክ በባዶ እግሩ በመሮጥና በማሸነፍ ተወዳዳሪ ያልተገኘለትን አትሌት አበበ ቢቂላን በመተካት ከአምሳ ዓመታት በኋላ አትሌት ሲራጅ ገና 500 ሜትር ሲቀረው በባዶ እግሩ በመሮጥ አሸነፈ። ሙሉውን አስነብበኝ ...


“ሞተዋል” የተባሉት አትሌት ዋሚ ቢራቱ በሌ/ኮሎኔሉ ለቅሶ ላይ ተገኝተዋል 



