መድረክ ህዝባዊ ስብሰባውን እያካሄደ ነው
“ህዝቡ ፈርቶና ተሸማቆ መኖር የለበትም” የመድረኩ አመራር
Ethiopia Zare (ረቡዕ መጋቢት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. March 10, 2010)፦ ህዝቡ ለነፃነቱ መስዋዕትነት መክፈል እንደሚኖርበት እና ፈርቶና ተሸማቆ መኖር እንደሌለበት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች አንድነት መድረክ (መድረክ) የካቲት 28 ቀን ከቀትር በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ባካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ ገለጸ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
ማትያስ ከተማ ከስቶክሆልም
ዋና ቀብራቸው ቴክሳስ በሚቋቋመው ታላቅ ገዳም ይደረጋል
ቫኛ ሉንድቢ ቬዲን እና አንድሪያ ቡደኩል ይገኛሉ
የቶርኒዶ ሰዓቱን አሻሽሏል





