የኢትዮጵያዊ ካናዳዊያን ዜጎች ሊግ የዋሽንግተኑን ሰለፍ ደገፎ መግለጫ አወጣ
Ethiopia Zare (ዓርብ ነሐሴ 22 ቀን 2001 ዓ.ም. August 28, 2009)፦ ኢ.ካ.ዜ.ሊ. በመባል የሚታወቀውና መቀመጫውን ካልጋሪ - ካናዳ ያደረገው ኢትዮጵያዊ ካናዳዊያንን አሰባስቦ የሚንቀሳቀሰው ሊግ በኢትዮጵያና በአፍሪካ የሰፈነውን አምባገነንነትንና ዘር ማጥፋትን ለማስቆም በእ.ኤ.አ. መስከረም 13 ቀን ለሚደረገው ሰልፍ ድጋፍ በመስጠት መግለጫ አወጣ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...






