በስዊድን የአውሮፓ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሮች በተሰበሰቡበት ሠላማዊ ሰልፍ ተደረገ
ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እንድትፈታ ተጠየቀ

በማትያስ ከተማ
Ethiopia Zare (ሰኞ ጳጉሜን 2 ቀን 2001 ዓ.ም. September 7, 2009)፦ ባለፈው ቅዳሜ ነሐሴ 30 ቀን 2001 ዓ.ም. (September 5, 2009) ”ሼፕስሆልመን” በሚባለውና በስቶኮልም ግራንድ ሆቴል አጠገብ በሚገኝ የስብሰባ ቦታ የአውሮፓ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ሰብሰባ ተጀምሯል። በስቶክሆልምና አካባቢው የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን በስፍራው በመገኘት ሠላማዊ ሰልፍ ከማድረጋቸውም በላይ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ ትፈታ ዘንድ መልዕክታቸውን ለተሰብሳቢዎቹ አሰምተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአንድ ሚሊዮን ዶላሩን ጃክ ፖት ለመቋደስ አንድ ውድድር ይቀረዋል 


