የ13 ዓመቱ የአቦይ ስብሃት ልጅ በመኪና ሰው ገጨ
‘ሌላው በአንድ ዓመቱ ታስሮ እየወጣ ልጄን አታስጨንቁት’ ወላጅ እናቱ
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ነሐሴ 16 ቀን 2001 ዓ.ም. August 22, 2009)፦ የህወሓት መስራችና በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያ ውሰጥ ያለው አገዛዝ አውራ ናቸው የሚባሉት የአቦይ ስብሃት ነጋ የ13 ዓመት ታዳጊ ወጣት ልጅ ነሐሴ 10 ቀን 2001 ዓ.ም. ከምሽቱ 4 ሰዓት ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ሁለት ሰዎችን በመኪና ገጭቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ በሜዳሊያ 8ኛ፣ በነጥብ 6ኛ ላይ ትገኛለች 

- እኔም ከቴዲዬ ጋራ አብሬ ተፈትቻለሁ - የቴዲ እናት 


