መኢአድ በአፋር መንግሥት ተብጠለጠለ
‘የተቃወመው የአፋር ህዝብ አይደለም’ ኢንጂኒየር ኃይሉ ሻውል
Ethiopia Zare (ዓርብ ነሐሴ 7 ቀን 2001 ዓ.ም. August 14, 2009)፦ መኢኣድ ባለፈው እሁድ በዳግማዊ ምኒልክ ባደረገው ህዝባዊ ስብሰባ የተወካዮች ምክር ቤት ያፀደቀውን የሠንደቅ ዓላማ ዓርማ ለመጀመሪያ ጊዜ በአደባባይ የተቃወመ ሲሆን፣ የአፋር ክልላዊ መንግሥት ዓርማውን መቃወም የብሔረሰቦችን መብት መቃወም ነው ሲል መግለጫ አውጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ገዳይዋ ለፖሊስ እጁን ሰጠ 
መጻሕቶቹን ለላይብረሪ፣ ልብሶቹን ለእስረኞች አከፋፈለ 



