የዘር ተኮር ጥቃቱ አምስት ፓርቲዎችን በጋራ አቋማቸውን እንዲገልጹ አድርጓል

የዘር ማጥፋት በምዕራብ ወለጋ ዞን ባቦ ጋምቤል ወረዳ ቦኔ ቀበሌ

መንግሥት ድርጊቱን እንዲያስቆም አሳስበዋል
እጃቸው ያለበት ባለሥልጣናትም ለሕግ እንዲቀርቡ ጠይቀዋል
“አፋቸውን የከፈቱ ጅቦች ትንንሽ አይጦችን በመላክ ኢትዮጵያን ለመዋጥ እየጣሩ ነው” ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ

ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 4, 2021)፦ ማንነትን መሠረት ያደረገ ጥቃትን በመቃወም እና ድርጊቱ እንዲቆም የተፎካካሪ ፓርቲዎች በጋራ አቋማቸውን ያንጸባረቁበትን መግለጫ ትናንት አውጥተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አቢሲኒያ ባንክ ካፒታል አሥር ቢሊዮን ብር እንዲኾን ወሰነ

Bank of Abyssinia

ከብሔራዊ ባንክ ጫና ነበረበት

ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 1, 2021)፦ ከግል ባንኮች ውስጥ ቀድመው ከተቋቋሙ ባንኮች መካከል አንዱ የኾነው አቢሲኒያ ባንክ፤ በዛሬው ዕለት ባካሔደው ድንገተኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ፤ የባንኩን ካፒታል አሥር ቢሊዮን ብር ለማድረግ ወሰነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ያላባራው ግድያ በኦሮሚያ ከሃያ በላይ ሰዎችን ነፍስ ቀጠፈ

Gembel, West Wellega, Ethiopia

በምዕራብ ወለጋው ጥቃት ጅምላ ጭፍጨፋ መኾኑን ከጥቃቱ የተረፉት ገለጹ

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 31, 2021)፦ በምዕራብ ወለጋ ዞን ባቦ ጋምቤል ወረዳ ቦኔ በሚል በምትታወቅ ቀበሌ ውስጥ በርካታ ሰዎች መገደላቸውን እና መቁሰላቸው ተገለጸ። ድርጊቱ ዘር ተኮር የኾነ የጅምላ ጭፍጨፋ (ዘር ማጥፋት) ነው ሲሉ ከጥቃቱ የተረፉ የአማራ ተወላጆች ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በትግራይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ማሻሻያ ተደረገበት

Mekele

ከምሽቱ አንድ ሰዓት የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ ወደ ሁለት ሰዓት ተራዘመ

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 31, 2021)፦ ላለፉት አራት ወራት በትግራይ ክልል ተፈጻሚ እየኾነ ያለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተደነገገው የሰዓት እላፊ ገደብ ማሻሻያ እንደተደረገበት ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፍዋን አረጋገጠች

Ethiopian National football team, 2021

በአይቮሪ ኮስት 3 ለ 1 ተሸንፋም ቢኾን አልፋለች

ኢዛ (ማክሰኞ መጋቢት ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 30, 2021)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፉን አረጋገጠ። ቀጣዩን የአፍሪካ ዋንጫ የምታስተናግደው ካሜሮን ስትኾን፤ በሚቀጥለው የአውሮፓውያን ዓመት 2022 እ.ኤ.አ. ይካሔዳል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኦነግ በምርጫ ቦርድ የተሰጠውን ውሳኔ ተቃወመ

አቶ አራርሳ ቢቂላ (በግራ) እና አቶ ዳውድ ኢብሳ (በቀኝ)

ኦነግ ፍትሕ እንደሚሻና ፓርቲውን ከአገሪቱ የፖለቲካ ሒደት ለማስወጣት የሚፈልጉ መኖራቸውን ጠቆመ

ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 29, 2021)፦ በአቶ አራርሳ ቢቂላ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)፤ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተላለፈበትን ውሳኔ ተቃወመ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እቱ ፍልቅልቂቱ ይገባሻል

Derartu Tulu

በስፖርቱ ብቻ ሳይኾን በመልካም ምግባርዋ ጭምር ትታወቃለች

ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 29, 2021)፦ ታዋቂዋ አትሌት ደራርቱ ቱሉ በሁሉም ኢትዮጵያዊ ልብ ውስጥ ያለች፤ የብዙዎችን ቀልብ በመልካም ምግባርዋ እና ጀግንነቷ የገዛች ኢትዮጵያዊት ነች።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አንጋፋው ደራሲ፣ ሃያሲውና ተርጓሚው አማረ ማሞ በሞት ተለዩ

Amare Mamo

ከ27 በላይ መጻሕፍትን ለአንባብያን አበርክተዋል

ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 29, 2021)፦ በኢትዮጵያ የሥነጽሑፍ ዘርፍ በደራሲነት፣ በተርጓሚነት፣ በሃያሲነትና በአርትኦት ሥራዎቻቸው በቀዳሚነት ስማቸው ከሚነሱት መካከል አንዱ የኾኑት አንጋፋው ደራሲ፣ ተርጓሚና ሃያሲ አማረ ማሞ ከዚህ ዓለም ዛሬ በሞት መለየታቸው ተሰማ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጦር መሣሪያዎች ማምረቻውና የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት

PM Abiy Ahmed while visiting Homicho Ammunition Engineering

የጎበኙት በአሁን አጠራሩ “ሆሚቾ” የተሰኘውንና በደርግ ዘመን የተመሠረተውን “ታጠቅ ኢንጂነሪንግ ፋብሪካ”ን ነው

ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 28, 2021)፦ የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን በማምረት የሚጠቀሰውን “ሆሚቾ አሙኒሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ” ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ተገብኝቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ