የዘር ተኮር ጥቃቱ አምስት ፓርቲዎችን በጋራ አቋማቸውን እንዲገልጹ አድርጓል
መንግሥት ድርጊቱን እንዲያስቆም አሳስበዋል
እጃቸው ያለበት ባለሥልጣናትም ለሕግ እንዲቀርቡ ጠይቀዋል
“አፋቸውን የከፈቱ ጅቦች ትንንሽ አይጦችን በመላክ ኢትዮጵያን ለመዋጥ እየጣሩ ነው” ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ
ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 4, 2021)፦ ማንነትን መሠረት ያደረገ ጥቃትን በመቃወም እና ድርጊቱ እንዲቆም የተፎካካሪ ፓርቲዎች በጋራ አቋማቸውን ያንጸባረቁበትን መግለጫ ትናንት አውጥተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



