ለአለቃ አያሌው ታምሩ መታሰቢያ ድረ ገጽ ተከፈተ
Ethiopia Zare (ኀሙስ ነኀሴ 8 ቀን 2000 ዓ.ም. August 14, 2008)፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሊቃውንት ጉባዔ ዋና ሰብሳቢ ለነበሩት ለአለቃ አያሌው ታምሩ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በማሰብና ሥራዎቻቸውን ለምዕመናን ለማቅረብ ሲባል በስማቸው ድረ ገጽ መከፈቱን ልጃቸው ወ/ሮ ጽዮን አያሌው ለኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ገለጸች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...