ፕ/ር መስፍን እና አቶ አስራት ጣሴ አዲስ አበባ ገቡ

Ethiopia Zare (ኀሙስ ነኀሴ 15 ቀን 2000 ዓ.ም. August 21, 2008)፦ በሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የአንድነት ለዴሞክራሰና ለፍትህ ፓርቲን ዓላማ ለኢትዮጵያኖች ሲያስረዱና ከህዝብ ጋር ውይይት ሲያካሂዱ የነበሩት ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም እና አቶ አስራት ጣሴ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ መግባታቸውን ከኢትዮጵያ የደረሰን መረጃ አስረዳ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
አትሌት ቀነኒሳ ያሸነፈው የባለቤቱ ስም በተጻፈበት ጫማ ነው 





