የአንድነት ፓርቲ ማመልከቻ ዓርብ በቦርዱ ይታያል
ቦርዱ በአንድ ወር ምላሽ ካልሰጠ ድርጅቱ ሕጋዊ ይሆናል
Ethiopia Zare (ኀሙስ ነኀሴ 1 ቀን 2000 ዓ.ም. August 07, 2008)፦ ዛሬ ከአዲስ አበባ በደረሰን መረጃ መሰረት አንድነት ፓርቲ አስር ማስተካከያዎችን አድርጎ ያስገባው ማመልከቻ ከጽሕፈት ቤቱ ወደ ቦርዱ መመራቱንና ዓርብ ለመጀመሪያ ጊዜ ቦርዱ እንደሚያየው ታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ጋዜጠኛው በገደብ ተለቋል
ምክንያቱ የቴዲ ጠበቃ ለአዲስ ነገር ጋዜጣ ዳኛውንና ተርጓሚውን እንደሚከስ መግለጹ ነው 



