ዛሬ ለቴዲ አፍሮ ወሳኝ ቀን ነው
Ethiopia Zare (ሰኞ ሐምሌ 14 ቀን 2000 ዓ.ም. July 21, 2008)፦ የብዙዎችን ቀልብ ገዝቶ የቆየው ታዋቂውና ተወዳጁ አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ከሦስት ወራት የእስር ቆይታ በኋላ በአወዛጋቢው የምኒልክ ሆስፒታል የሰነድ ማስረጃ የዓቃቤ ሕግ ክርክር ተደምድሟል። ፍርድ ቤቱም በዛሬው ችሎቱ በጉዳዩ ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ሰጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...





