የኢትዮጵያ ድምጽ ሬድዮ (ስዊድን) አመታዊ በአሉን አከበረ
ደራሲ ገጣሚና ባለቅኔ ኃይሉ ገብረዮሃንስ እና ጋዜጠኛ አህመድ አሊ ተሸላሚ ሆኑ
ማትያስ ከተማ

Ethiopia Zare (ሐሙስ መስከረም 3 ቀን 2005 ዓ.ም. September 13, 2012)፦ የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት አንተርሶ የምስረታ በአሉን በየዓመቱ የሚአከብረው የኢትዮጵያ ድምጽ ራድዮ አስራ ዘጠነኛ አመቱን በርካታ ኢትዮጵያውያን ታዳሚዎች በተገኙበት ቅዳሜ ሴፕቴንበር 8,2012 (ጳጉሜ 3,2004 ዓ.ም) አከበረ። በበአሉ አከባበር ላይ ደራሲ ገጣሚና ባለቅኔ ኃይሉ ገብረዮሃንስን በክብር እንግድነት የተገኙ ሲሆን የተዘጋጀላቸውንም የክብር ሽልማት ተቀብለዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...








