ጥሩነሽ ዲባባ ለሁለተኛ ጊዜ በኦሎምፒክ በአስር ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

Ethiopia Zare (ዓርብ ሐምሌ 27 ቀን 2004 ዓ.ም. August 3, 2012)፦ የ27 ዓመትዋ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ ዛሬ በለንደኑ የ2012 ኦሎምፒክ ውድድር በተደረገው የሴቶች የአስር ሺህ ሜትር ለኢትዮጵያም ለራሷም የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች። አትሌት ወርቅነሽ ኪዳኔ እና በላይነሽ ኡልጂራ አራተኛና አምስተኛ በመሆን ጨርሰዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
በታምሩ ገዳ


