የአንድነት ኃይሎች ስብሰባ በቶሮንቶ

(ከግራ ወደ ቀኝ: ዶ/ር ወንድሙ መኮንን፤ ዶ/ር ቡሻ ታዓና አቶ መሥፍን ተፈራ)(ዘጋቢ፡ መላኩ አወቀ)

በኢሕአፓ(ዴ) የቶሮንቶና አካባቢው የድጋፍ ኮሚቴ አባላት አዘጋጅነትና በአንድነት ኃይሎች፤ በሲቪክ ማኅበራትና ታዋቂ ግለሰቦች ትብብርና ግምባር-ቀደምነት ወደፊት ሊመሠረት የታሰበውን ሕብረት እውን ለማድረግ ጥረት ሲያደርጉ በቆዩትና አሁን እያደረጉ ባሉት አሰባሳቢ የሲቪክ ማኅበራት፤ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮችና ግለሰቦች ትብብር ሜይ 14, 2011 (እ.ኤ.አ) በቶሮንቶ ዩኒቨርስቲ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ብዙ ሰዓት የወሰደና አወያይና ተወያይ ልብ ከልብ የተገናኙበት ስብሰባ ተደርጓል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአለም ምግብ ድርጅት ሰራተኛ መገደል እያወዛገበ ነው

ሁለት ሰራተኞች የደረሱበት አልታወቀም

Ethiopia Zare (ረቡዕ ግንቦት 10 ቀን 2003 ዓ.ም. May 18, 2011)፦ ባለፈው ሳምንት አርብ አንድ የአለም አቀፉ የምግብ ድርጅት ሰራተኛ ባልታወቁ ታጣቂዎች ከተገደለና ሁለት ተጨማሪ ሰራተኞች መጥፋታቸው ከተገለጸጸ ወዲህ ገዥው መንግስትና በተቃዋሚው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጸጻነት ግንባር የተካረረ ሰጣ ገባ ጀምረዋል። ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ድርጅትን ለመርዳት 27ሺህ ዶላር ተሰበሰበ

Ethiopia Zare (ሰኞ ግንቦት 8 ቀን 2003 ዓ.ም. May 16, 2011)፦ የኢትዮጵያዊነት ውርስና ቅርስ ማህበርን ለመርዳት ከተለያዩ የአሜሪካና ካናዳ ግዛቶች የተሰባሰቡበት የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ ከ27ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ መሰብሰቡ ተገለጸ። በርካታ ኢትዮጵያዊያንና ተጋባዥ ተናጋሪዎችም በስፍራው ተገኝተው ለማህበሩ ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል። ሙሉውን አስነብበኝ ...

አቶ ስዬ አብርሓ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጡ

[ሊያነቡት የሚገባ!]

“አውቃቸዋለሁ! በዚህች ሰዓት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ናቸው”

“90 በመቶ የሚሆኑት ጀኔራሎች ከትግራይ መሆናቸው ስህተት ነው”

Ethiopia Zare (ማክሰኞ ግንቦት 3 ቀን 2003 ዓ.ም May 10, 2011)፦ የቀድሞው የመከላከያ ሚኒስትር የአሁኑ የአንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ስዬ አብርሃ በሀገሪቱ ወቅታዊና ተጨባጭ ሁናቴዎች ላይ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የቶሮንቶው ስብሰባ የተሳካ ነበር

“ሕወሀት/ኢህአዴግ በማሳ ውስጥ እንደበቀለና እህሎቹን እንደሚያቀጭጭ አንድ አላስፈላጊ ዛፍ ነው” አቶ አሎ አይደሂስ

“እድሜ ልካችንን በማይረቡ ነገሮች ስንጨቃጨቅ ከምንኖር የ“የምክንያት ወይንም የአላማ አንድነት እንፍጠር” አቶ መሀመድ ሀሰን

“ኢትዮጵያ ውስጥ ያንዱ ብሄር ችግር የዚያ ብሄር ብቻ ሳይሆን የሁሉም ኢትዮጵያዊ ችግር ነው” አቶ አበበ በለው

“ከብሄራችንም በፊት ሰውነታችን መቅደም አለበት” አቶ ኦባንግ ሜቶ

“የአንድነትም ይሁን የነጻነት አራማጆች ጽንፈኛነታቸውን ትተው ወደመሀል በመምጣትን ያዳብሩ” አቶ ጁዋር መሀመድ

Ethiopia Zare (እሁድ ግንቦት 2 ቀን 2003 ዓ.ም May 8, 2011)፦ ቅዳሜ ሜይ 7 ቀን በካናዳ የንግድ ከተማ ቶሮንቶ ከተለያዩ ማህበረሰብ የተወጣጡ ኢትዮጵያዊያን ተናጋሪዎችና ተሳታፊዎች የነበሩበት የተሳካ የበቃ ንቅናቄ ስብሰባ ተካሄደ። ተጋባዥ እንግዶቹም አብሮ የመስራትና የጋራ ዓላማን የሚያሳይ የአቋም መግለጫ አወጡ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አባይ መወያያ ይሆናል

በቶሮንቶ ስብሰባ ጁዋር መሀመድ፣ ኦባንግ ሜቶ፣ አቶ መሐመድ ሐሰንና አበበ በለው ይናገራሉ

Ethiopia Zare (ሐሙስ ሚያዝያ 29 ቀን 2003 ዓ.ም May 5, 2011)፦ ብዙ ኢትዮጵያዊያኖች ይኖሩበታል በተባለለት ቶሮንቶ ከተማ የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪው ወጣት ጁዋር መሐመድ፣ የሰብአዊ መብት ተከራካሪው ኦባንግ ሜቶ፣ አቶ መሀመድ ሀሰንና የአዲስ ድምጽ ራዲዮ አስተናጋጅ አበበ በለው የሚገኙበት ህዝባዊ ስብሰባ መሰናዳቱንና የአባይ ግድብን በሚመለከት ሰፊ ውይይት እንደሚደረግ አዘጋጆቹ በተለይ ለኢትዮጵያ ዛሬ ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኦታዋ ኢሳትን ለመርዳት ከ6500 ዶላር በላይ ተሰበሰበ

ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ተናጋሪ እንግዳ ነበሩ

Ethiopia Zare (ሰኞ ሚያዝያ 26 ቀን 2003 ዓ.ም May 2, 2011)፦ የኦታዋ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን፡ ከአርብ ኤፕሪል 29 እስከ ቅዳሜ ኤፕሪል 30 ባደረጉት የተሳካ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት የወርሀዊ መዋጮ ቅጽ የሞሉትን ሳይጨምር ከስድስት ሺህ አምስት መቶ ብር መሰብሰባቸውንና ከዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ጋርም የተሳካ ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በካናዳዋ መናገሻ ኦታዋ ለኢሳት ገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ተጧጡፏል

Ethiopia Zare (ሐሙስ ሚያዝያ 13 ቀን 2003 ዓ.ም April 21, 2011)፦ በካናዳ ዋና ከተማ ኦታዋ በያዝንው ወር ቅዳሜ ሚያዚያ 30 ቀን ለኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን ማጠናከሪያ የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ አርቲስት ታማኝ በየነና የተለያዩ የካናዳ የፖለቲካ ሰዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...