የአንድነት ኃይሎች ስብሰባ በቶሮንቶ
(ዘጋቢ፡ መላኩ አወቀ)
በኢሕአፓ(ዴ) የቶሮንቶና አካባቢው የድጋፍ ኮሚቴ አባላት አዘጋጅነትና በአንድነት ኃይሎች፤ በሲቪክ ማኅበራትና ታዋቂ ግለሰቦች ትብብርና ግምባር-ቀደምነት ወደፊት ሊመሠረት የታሰበውን ሕብረት እውን ለማድረግ ጥረት ሲያደርጉ በቆዩትና አሁን እያደረጉ ባሉት አሰባሳቢ የሲቪክ ማኅበራት፤ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮችና ግለሰቦች ትብብር ሜይ 14, 2011 (እ.ኤ.አ) በቶሮንቶ ዩኒቨርስቲ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ብዙ ሰዓት የወሰደና አወያይና ተወያይ ልብ ከልብ የተገናኙበት ስብሰባ ተደርጓል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


