ከስምንት ቢሊዮን ብር በላይ የኤፈርት ገንዘብ በፍርድ ቤት መታገዱን ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ገለጸ
ሕወሓት ለወንጀል መፈጸሚያነት ሊጠቀምበት ነበር የተባለ 6.7 ቢሊዮን ብር እንዳይሸሽ ተደርጓል
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 27, 2021)፦ በኤፈርት ሥር በሚተዳደሩ እና ተያያዥ ድርጅቶች ላይ በተከናወነ የሀብት ክትትልና ምርመራ ሥራ ከ8 ቢሊዮን ብር በፍርድ ቤት እንዲታገድ መደረጉንና የሕወሓት ቡድን 6.7 (ስድስት ነጥብ ሰባት) ቢሊዮን ብር ለወንጀል መፈጸም እንዳይችል መከላከል እንደቻለ የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



