የተስፋዬ ገብረአብ አዲስ መጽሐፍ ገበያ ላይ ሊውል ነው
አዲሱ መጽሐፍ “የደራሲው ማስታወሻ” የተሰኘ ሲሆን፣ ቀጣዩ ደግሞ “የስደተኛው ማስታወሻ” ነው
Ethiopia Zare (እሁድ መጋቢት 19 ቀን 2002 ዓ.ም. March 28, 2010)፦ የደራሲና ጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብ “የደራሲው ማስታወሻ” የተሰኘው አዲሱ መጽሐፍ የፊታችን ሚያዝያ 2 ቀን 2002 ዓ.ም. (አፕሪል 10 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) በገበያ ላይ እንደሚውል የመጽሐፉ አሳታሚ “ነፃነት አሣታሚና አከፋፋይ” ለኢትዮጵያ ዛሬ በላከው መልዕክት ገለጸ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
‘አድዋ ለአረጋሽ፣ አረጋሽ ለአድዋ’ የስብሰባው መሪ መፈክር
ረቂቅ የሕክምና ሕጉ በሰባት ድምፅ ልዩነት ፀደቀ
ሲራጅ ገና በባዶ እግሩ በመሮጥ የአበበ ቢቂላን ስም በድጋሚ አስጠራ 



