መኢአድ በአራተኛው ዙር የፓርቲዎች ክርክር ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳተፈ
Ethiopia Zare (ዓርብ መጋቢት 10 ቀን 2002 ዓ.ም. March 19, 2010)፦ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሲካሄድበት የቆየው የፓርቲዎች ክርክር አራተኛው ክፍል ዛሬ ዓርብ መጋቢት 10 የተጀመረ ሲሆን፤ በቀደሙት ሦስት የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በክርክሩ ያልተሳተፈው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳታፊ ሆኗል። ሙሉውን አስነብበኝ ...

“ሞተዋል” የተባሉት አትሌት ዋሚ ቢራቱ በሌ/ኮሎኔሉ ለቅሶ ላይ ተገኝተዋል 
“ህዝቡ ፈርቶና ተሸማቆ መኖር የለበትም” የመድረኩ አመራር
ማትያስ ከተማ ከስቶክሆልም
ዋና ቀብራቸው ቴክሳስ በሚቋቋመው ታላቅ ገዳም ይደረጋል 


