በቫንኩቨር ከካናዳው የፓርላማ ተመራጭ ጋር ህዝባዊ ስብሰባ ይካሄዳል
ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የካናዳ መግቢያ (ቪዛ) እንዳይሰጣቸው ከፍተኛ ዘመቻ ተጀምሯል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ሚያዝያ 2 ቀን 2002 ዓ.ም. April 10, 2010)፦ በካናዳ ብዙ ኢትዮጵያዊያን የሚኖሩባት የኒው ዌስት ሚኒስትርና በርናቢ አካባቢ የተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ፒተር ጁሊያን ወ/ት ብርቱካንን ለማስፈታት በሚደረገው ጥረት ዙሪያና ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ከኢትዮጵያውያኖችና ካናዳውያን ጋር ለመምከር ስብሰባ ጠሩ። ሙሉውን አስነብበኝ ...




