የአንድነት ሠላማዊ ሰልፍ ተከለከለ
Ethiopia Zare (ማክሰኞ መጋቢት 29 ቀን 2001 ዓ.ም. April 7, 2009)፦ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ከፍተኛ የፓርቲው አመራሮችና በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ተጠሪዎችን በማካተት ወ/ት ብርቱካን የታሰረችበትን ሂደት በመቃወም የፊታችን ኀሙስ ሚያዝያ 1 ቀን 2001 ዓ.ም. (April 9, 2009) ጠርቶት ነበረው ሠላማዊ ሰልፍ በመንግሥት በኩል ፈቃድ በመከልከሉ በዕለቱ ሰልፉ እንደማይካሄድ ታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
በሴቶች አንደኛና ሁለተኛ፣ በወንዶች ሁለተኛ ሆነዋል 




