“ምን መሥራት እንዳለብኝ አልወሰንኩም” ዶ/ር ፍስኃ እሸቱ
Ethiopia Zare (እሁድ ኅዳር 21 ቀን 2001 ዓ.ም. November 30, 2008)፦ በቅርቡ የሙሉ ዩኒቨርሲትነት እውቅና ያገኘው የ”ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ” የቀድሞ ባለቤትና ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፍስኃ እሸቱ፣ ሙሉ ንብረታቸውን በሽያጭ ለሼህ መሐመድ አሊ አል አሙዲና ለዶ/ር አረጋ ካስረከቡ በኋላ፣ በቀጣይ ስለሚሠማሩበት የሥራ ዘርፍ ምንም እንዳላሰቡ ገለፁ። በቅርብ የሚያውቋቸው ምንጮች እንደጠቆሙት ላልተወሰነ ጊዜ ከኢትዮጵያ ውጭ ቆይታ እንደሚያደርጉ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




