አንድነት ወደ አውሮፓ ነገ ይጓዛል
ወ/ት ብርቱካንና አቶ አክሉ ነገ ወደ ሎንዶን ይገባሉ
Ethiopia Zare (ኀሙስ ጥቅምት 27 ቀን 2001 ዓ.ም. November 6, 2008)፦ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሁለት አመራሮቹን ነገ ወደ አውሮፓ ይሸኛል። አመራሮቹ በአውሮፓ ሰባት ሀገሮች ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የየሀገሮቹ ባለሥልጣናትና ከአውሮፓ ሕብረት ባለሥልኖች ጋር ለመወያየት ማቀዱን ለመረዳት ችለናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


የማኬይን ደጋፊዎች ”ዘ ሲምፕሰንስ”ን ተቹ 


