ቴዲ አፍሮ በሁለተኛው ክስ የመከላከያ ማስረጃዎቹን እንዲያቀርብ ታዘዘ
ከ11 ቀናት በኋላ ፍርድ ቤት ይቀርባል
Ethiopia Zare (ዓርብ ኅዳር 5 ቀን 2001 ዓ.ም. November 14, 2008)፦ አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ”ነፃ” በተባለበት ሁለተኛው ክስ እንዲከላከል በይግባኝ የተወሰነ በመሆኑ ማክሰኞ ኅዳር 16 ቀን የመከላከያ ማስረጃዎቹን ይዞ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ተሰጠ። የኤሌክትራ ሙዚቃ ቤት ባለቤት አቶ ተሾመ ፀጋዬም ይቅረቡ ተብሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...





