የቴዲ አፍሮ ጠበቃ በኢህአዲግ ጉባዔ ተሳታፊ ነበሩ
Ethiopia Zare (ዓርብ መስከረም ፱ (9) ቀን ፳፻፩ (2001) ዓ.ም. September 19, 2008)፦ የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) ጠበቃ አቶ ሚሊዮን አሰፋ በደቡብ ክልል ሐዋሳ ከተማ በተደረገው 7ኛ የኢህአዲግ ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ ተሳታፊ እንደነበሩ ታውቋል። በቀጣዩ ቀጠሮ ተጨማሪ ጠበቃ ሊቆምለት ታስቧል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
"ክቡር ሊቀመንበር ምንም እንኳን እናንተ የአጼውና የካቢኔው ወንበር ቢሞቃችሁም እኛን ግን የፓርላማ ወንበር ለመውረስ የተወከልን ሳንሆን በአቧረ አቤታችን ተሰብስበን የሰራተኛውን ጉዳይ እንድንወያይ ቤታችን እንዲከፈትልን ነው ጥያቄያችን" አቶ ሹምዬ ተፈራ በደርግ መሪ ፊት የተናገሩት 



ስያሜው ”ኅዳሴ” ተብሏል 



