እንኳን ለ፳፻፩ (2001) ዓ.ም. አደረስዎ!
Ethiopia Zare (ኀሙስ መስከረም ፩ (1) ቀን ፳፻፩ (ለ2001) ዓ.ም. September 11, 2008)፦ በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር መስከረም ፩ (1) ቀን ፪፻፩ (2001) ዓ.ም. ተጀምሯል። እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማትዮስ በሠላም አሸጋገርዎ! አዲሱ ዓመት የሠላም፣ የደስታ፣ የብልጽግና፣ ... ከነቤተሰብዎ ይሁንልዎ! ... በአዲሱ ዓመት በኢትዮጵያችን ዲሞክራሲ፣ ሠላም፣ ፍትህ፣ ... ይሰፍን ዘንድ፤ የዜጎች ሰብዓዊ መብት፣ ሃሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት፣ ... ይከበር ዘንድ፤ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ከችግር፣ ከችጋር፣ ከረሃብ፣ ከሰቆቃ፣ ከስደት፣ ከእስር፣ ከስቃይ፣ ከመንገላታት፣ ከድብደባ፣ ከግድያ፣ ... ይድን ዘንድ የኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ምኞት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ከምርጫ 97 ወዲህ በተከሰቱ 13 ፍንዳታዎች 36 ሰዎች ሲሞቱ ወደ 200 ሰዎች ቆስለዋል 




