የኢ.ቲ.ቪን አሠራር የተቃወሙ ጋዜጠኞች ለጠ/ሚሩ አቤቱታ አቀረቡ
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም ፲፯ /17 ቀን ፳፻፩/2001 ዓ.ም. September 27, 2008)፦ የኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቭዥን ድርጅት የቴሌቭዥን ዘርፍ፣ አዲስ በጀመረው የሰዓት ጭማሪና በጣቢያው ስር ይተዳደሩ የነበሩ የኦሮምኛና የትግርኛ ፕሮግራሞች ወደ ክልሎቻቸው እንዲሄዱ መደረጉን በመቃወም፣ የኦሮምኛ ፕሮግራም ክፍል ሠራተኞች ለጠ/ሚ መለስ እና ለተለያዩ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቶች ደብዳቤ አስገቡ። ሠራተኞቹ ጣቢያው ከእነርሱ ጋር ውይይትና አስፈላጊ ዝግጅት ሳያደርግ የጀመረው እንደሆነ ሲገልጹ፣ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በበኩሉ ፕሮግራሙን የማሳደግና የማስፋፋት ሥራ እየሠራሁ ነው ብሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...





