በታክሲ ፍንዳታው የሞቱት ስድስት ናቸው
• የአራተኛው አስከሬን በማግሥቱ በሼህ አላሙዲን መናፈሻ ውስጥ ተለቅሞ ተገኘ
• 5ኛውና 6ኛው አካላቸው ተቆራርጦ ሆስፒታል ከገቡ በኋላ አርፈዋል
• አንዱ በትውልድ እስራኤላዊ በዜግነቱ አሜሪካዊ ነው
Ethiopia Zare (ኀሙስ ግንቦት 14 ቀን 2000 ዓ.ም. May 22, 2008)፦ ማክሰኞ ግንቦት 12 ቀን 2000 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ ወደ አንድ ሰዓት ተኩል ላይ በአዲስ አበባ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ጎን ከሚገኘው የኢትዮጵያ ካርታ ሥራዎች ድርጅት በር ላይ በሚኒባስ ታክሲ ላይ በደረሰው ፍንዳታ የሟቾች ቁጥር ስድስት መሆኑን የኢትዮጵያ ዛሬ ዘጋቢ ገለጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




