በአቶ ልደቱ አያሌው ጉዳይ ተለዋጭ ቀጠሮዎች ተሰጡ
የጤና ሁኔታቸው አስጊ ደረጃ ላይ መኾኑን በማመልከት ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ መርምሮ ትእዛዝ ለመስጠት ለኅዳር 18 ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 5, 2020)፦ አቶ ልደቱ አያሌው ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ይዞ በመገኘት በተከሰሱበት ወንጀል መከላከያ ማስረጃ እንዲያቀርቡ የኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብይን ሰጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



