ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ የፌዴራልና የትግራይ ክልል ፍጥጫ አሳስቦታል

International Crisis Group

ፍጥጫውን ትተው ወደ ድርድር እንዲመለሱ ጠይቋል

ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 30, 2020)፦ ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ የፌዴራል መንግሥትና የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ከገቡበት ፍጥጫ ወጥተው ወደ ድርድር ይመለሱ ዘንድ ጠየቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሐሰተኛ የብርና የዶላር ገንዘቦች ተያዙ

The new forged 100 birr notes

በሐሰተኛ መንገድ የተዘጋጁ 200 ሺህ የብር ኖቶችና 174 ሺህ 350 የነባሩ ብር ኖቶች ተይዘዋል
በሐሰት የተዘጋጀው ዶላር 14,800 ነው

ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 30, 2020)፦ የፌዴራል ፖሊስ የአዲሱንና የነባሩን (የአሮጌውን) ሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች እና በተመሳሳይ መንገድ ሐሰተኛ የአሜሪካ ዶላሮችን መያዙን አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አቶ ልደቱ የዋስትና ጥያቄ ላይ እና የክስ መቃወሚያ ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥጠ

Lidetu Ayalew

ከልባቸው ሕመም ጋር በተያያዘ የተገጠመላቸው ሰው ሠራሽ መሣሪያን በተመለከተ የሕክምና ቀጠሯቸው በማለፉ ለሕይወታቸው አስጊ መኾኑን ለፍርድ ቤቱ በደብዳቤ አሳውቀዋል

ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 30, 2020)፦ አቶ ልደቱ አያሌው ከተከሰሱበት ሁለተኛ መዝገብ ጋር በተያያዘ፤ ዛሬ ዓርብ ጥቅምት 20 ቀን 2013 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርበው በዚህ መዝገብ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ የተቀረጸው ድምፅ ግልባጭ ከመዝገቡ ጋር ባለመያያዙ፤ የክስ መቃወሚያና ዋስትናው ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ለሰሜን ዕዝ አዲስ አዛዥ ተሾመ

ሜጀር ጄኔራል በላይ ስዩም

የሕወሓት ደጋፊዎች ዛቻዎች እየሰነዘሩ ናቸው

ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 29, 2020)፦ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር አራት የነበሩትን ዕዞች ወደ ስድስት በማሳደግ እንዲዋቀር ካደረገ በኋላ፤ መቀመጫውን መቀሌ ላደረገው የሰሜን ዕዝ አዲስ አዛዥ ተሾመ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ወጋገን ባንክ ፕሬዝዳንቱን አሰናበተ

Wegagen Bank

አዲሷ ፕሬዝዳንት በቅርቡ ሥራቸውን የጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል

ኢዛ (ረቡዕ ጥቅምት ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 28, 2020)፦ የወጋገን ባንክ ፕሬዝዳንት ኃላፊነታቸውን ለመልቀቅ ባስገቡት የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤ መሠረት፤ ጥያቄያቸው ተቀባይነት አግኝቶ መሰናበታቸው ታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የ2013 ዓ.ም. 6ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች

Ethiopia Zare's weekly news digest, week 6th, 2013 Ethiopian calendar

የዓመቱ ስድስተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች

ኢዛ (ከጥቅምት 9 - ጥቅምት 15 ቀን 2013 ዓ.ም.) ያሳለፍነው ሳምንት ዐበይት ጉዳይ በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ከወደ አሜሪካ የተሰማው አወዛጋቢ ዜና ለኢትየጵያውያን የሚጐረብጥ ግን የሚያጀግን ነው። ከነጩ ቤተ መንግሥት ከፕሬዝዳንት ትራምፕ አንደበት የወጡት ቃላቶች የድፍን ኢትዮጵያውያንን ጆሮ የያዘ በእጅጉም ተቃውሞ ያስነሳ ኾኗል። ግብጽ የህዳሴውን ግድብ ታፈነዳለች የሚል አንደምታ ያለው ቃላቸው በአዲሱ ግድብ ዙሪያ አዲስ መነጋገሪያ አጀንዳ ወደመኾን ተሸጋግሯል። በአገርም በውጭም ኢትዮጵያውያን ድምፃቸውን እያሰሙበት ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አብን የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ ሊመራ እንደማይችል አስታወቀ

National Movement of Amhara (NAMA)

የሰልፉ መከልከልና መደናቀፍ እያሟገተ ነው

ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 27, 2020)፦ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በአማራ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ነው ያለውን “የዘር ፍጅት” ለማውገዝ በአዲስ አበባና በአማራ ክልል ሰላማዊ ሰልፎችን ለማካሔድ ያስተላለፈውን ጥሪ በኃላፊነት መምራት የማይችል መኾኑን አሳውቋል። የንቅናቄው ብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም. እስከ ምሽቱ 5 ሰዓት ድረስ ውይይት በማድረግ ባወጣው መግለጫ፤ “በመንግሥት አምባገነናዊ ተግባር ሰልፉን አስተባብሮ በተቋማዊ ማዕከላዊነት ለመምራት ባለመቻሉ” ሰልፉ መሰረዙን ገልጿል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የተቋረጠው የሦስትዮሽ ድርድር ዛሬ ይካሔዳል

PM Abiy Ahmed (L) and President Cyril Ramaphosa (R)

በድርድሩ ላይ የአፍሪካ ሕብረት ከሦስቱ አገራት መሪዎች ጋር መክሯል

ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 27, 2020)፦ በታላቁ ህዳሴ ግድብና በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ዙሪያ በሦስቱ ተደራዳሪ አገራት ተቋርጦ የነበረው ድርድር ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም. ይካሔዳል ተብሎ እየተጠበቀ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ