ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ የፌዴራልና የትግራይ ክልል ፍጥጫ አሳስቦታል
ፍጥጫውን ትተው ወደ ድርድር እንዲመለሱ ጠይቋል
ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 30, 2020)፦ ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ የፌዴራል መንግሥትና የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ከገቡበት ፍጥጫ ወጥተው ወደ ድርድር ይመለሱ ዘንድ ጠየቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 30, 2020)፦ ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ የፌዴራል መንግሥትና የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ከገቡበት ፍጥጫ ወጥተው ወደ ድርድር ይመለሱ ዘንድ ጠየቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 30, 2020)፦ የፌዴራል ፖሊስ የአዲሱንና የነባሩን (የአሮጌውን) ሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች እና በተመሳሳይ መንገድ ሐሰተኛ የአሜሪካ ዶላሮችን መያዙን አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 30, 2020)፦ አቶ ልደቱ አያሌው ከተከሰሱበት ሁለተኛ መዝገብ ጋር በተያያዘ፤ ዛሬ ዓርብ ጥቅምት 20 ቀን 2013 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርበው በዚህ መዝገብ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ የተቀረጸው ድምፅ ግልባጭ ከመዝገቡ ጋር ባለመያያዙ፤ የክስ መቃወሚያና ዋስትናው ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 29, 2020)፦ በሶማሌና አፋር ክልል አዋሳኝ ላይ በተፈጠረ ግጭት የ27 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተነገረ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 29, 2020)፦ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር አራት የነበሩትን ዕዞች ወደ ስድስት በማሳደግ እንዲዋቀር ካደረገ በኋላ፤ መቀመጫውን መቀሌ ላደረገው የሰሜን ዕዝ አዲስ አዛዥ ተሾመ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ጥቅምት ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 28, 2020)፦ የወጋገን ባንክ ፕሬዝዳንት ኃላፊነታቸውን ለመልቀቅ ባስገቡት የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤ መሠረት፤ ጥያቄያቸው ተቀባይነት አግኝቶ መሰናበታቸው ታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ከጥቅምት 9 - ጥቅምት 15 ቀን 2013 ዓ.ም.) ያሳለፍነው ሳምንት ዐበይት ጉዳይ በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ከወደ አሜሪካ የተሰማው አወዛጋቢ ዜና ለኢትየጵያውያን የሚጐረብጥ ግን የሚያጀግን ነው። ከነጩ ቤተ መንግሥት ከፕሬዝዳንት ትራምፕ አንደበት የወጡት ቃላቶች የድፍን ኢትዮጵያውያንን ጆሮ የያዘ በእጅጉም ተቃውሞ ያስነሳ ኾኗል። ግብጽ የህዳሴውን ግድብ ታፈነዳለች የሚል አንደምታ ያለው ቃላቸው በአዲሱ ግድብ ዙሪያ አዲስ መነጋገሪያ አጀንዳ ወደመኾን ተሸጋግሯል። በአገርም በውጭም ኢትዮጵያውያን ድምፃቸውን እያሰሙበት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 27, 2020)፦ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በአማራ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ነው ያለውን “የዘር ፍጅት” ለማውገዝ በአዲስ አበባና በአማራ ክልል ሰላማዊ ሰልፎችን ለማካሔድ ያስተላለፈውን ጥሪ በኃላፊነት መምራት የማይችል መኾኑን አሳውቋል። የንቅናቄው ብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም. እስከ ምሽቱ 5 ሰዓት ድረስ ውይይት በማድረግ ባወጣው መግለጫ፤ “በመንግሥት አምባገነናዊ ተግባር ሰልፉን አስተባብሮ በተቋማዊ ማዕከላዊነት ለመምራት ባለመቻሉ” ሰልፉ መሰረዙን ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 27, 2020)፦ በታላቁ ህዳሴ ግድብና በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ዙሪያ በሦስቱ ተደራዳሪ አገራት ተቋርጦ የነበረው ድርድር ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም. ይካሔዳል ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፲፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 26, 2020)፦ “ባሕር ዳር ግንቦት 20 ኤርፖርት” በሚል ሲጠራ የቆየው የባሕር ዳር አውሮፕላን ማረፊያ በአዲስ ስያሜ እንዲጠራ ተወሰነ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...