በተለየ አሳሳል ጥበባቸው የሚታወቁት ሰዓሊ ለማ ጉያ አረፉ
በኢትዮጵያ ሥነ ሥዕል ታሪክ የተለየ አሻራ አሳርፈዋል
ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፲፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 26, 2020)፦ በኢትዮጵያ ሥነ ሥዕል ታሪክ የተለየ አሻራ በማሳረፍ ጭምር የሚታወቁት ሰዓሊ ለማ ጉያ በ92 ዓመታቸው አረፉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፲፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 26, 2020)፦ በኢትዮጵያ ሥነ ሥዕል ታሪክ የተለየ አሻራ በማሳረፍ ጭምር የሚታወቁት ሰዓሊ ለማ ጉያ በ92 ዓመታቸው አረፉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 24, 2020)፦ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ግብጽ የህዳሴ ግድብን ታፈነዳለች በሚል የተናገሩትን አወዛጋቢ ንግግር አስመልክቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አዲስ አበባ የሚገኙትን የአሜሪካ አምባሳደር በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጧቸው ጠየቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 24, 2020)፦ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግብጽ የታላቋ የህዳሴ ግድብን ያፈነዱታል በሚል ያስተላለፉት መልእክት ውዝግብ እየፈጠረ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መንግሥትና ኢትዮጵያውያን ንግግሩን በመቃወም አቋማቸውን በተለያዩ መንገዶች እየገለጹ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 21, 2020)፦ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ በማይገኙ የትግራይ ክልል ተወካዮች (የምክር ቤት አባላት) አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 21, 2020)፦ ፍርድ ቤት በዋስትና እንዲፈቱ የሰጠው ትእዛዝ ሊፈጸምላቸው ያልቻሉት አቶ ልደቱ አያሌው፤ የዋስትና ጥያቄው ቀርቶ የተከሰሱበት የፍርድ ሒደት እንዲቀጥል መጠየቃጠቸው ተሰማ። አቶ ልደቱ ይህንን ጥያቄያቸውን ያቀረቡት ዛሬ ረቡዕ ጥቅምት 11 ቀን 2013 ዓ.ም. በምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቀረቡበት ወቅት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 20, 2020)፦ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ እና ሌሎች ከፍተኛ የከተማው ቢሮ ኃላፊዎችን በአዲስ የተካ ሹመት ተሰጠ። ከአሥሩ የክፍለ ከተማ ሥራ አስፈጻሚዎች ሦስቱ ብቻ ባሉበት እንዲቀጥሉ ተደረገ። ሹመቱን የሰጡትና ያጸደቁት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 20, 2020)፦ አዲስ አበባ ከተማ በአሥራ አንድ ክፍለ ከተሞች ኖሯት እንድትዋቀር፤ ከቦሌና ከየካ ክፍለ ከተሞች በመክፈል አዲስ ክፍለ ከተማ ተዋቀረ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 19, 2020)፦ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ ልደቱ አያሌው ባስቸኳይ እንዲለቀቁና ይህ የፍርድ ቤቱ ትእዛዝ የማይፈጸም ከኾነ አቶ ልደቱን ይዞ በቆየው የቢሾፍቱ (ደብረዘይት) ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቀ። የኦሮሚያ ፖሊስም አቶ ልደቱ ታስረው እንዲቆዩ ያደረገበትን ምክንያት ቀርቦ እንዲያስረዳ ትእዛዝ ሰጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 19, 2020)፦ በተጠናቀቀው 2012 በጀት ዓመት በአገሪቱ ታሪክ ከፍተኛ የሚባለውን የአንድ ትሪሊዮን ብር ተቀማጭ ገንዘብ ባንኮች ማሰባሰባቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ከጥቅምት 2 - ጥቅምት 8 ቀን 2013 ዓ.ም.) በኢትየጵያ ከሚስተዋለው የፖለቲካ ትኩሳት አንጻር የሚከሰቱ ግጭቶችና ኹከቶች ለዜጐች ሕይወት መጥፋት፣ ንብረት መውደምና የመፈናቀል መንሥኤ የኾኑ ተደጋጋሚ ክስተቶች ታይተዋል። ከጥቂት ወራት ወዲህ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተፈጸመ ያለው አሰቃቂ ድርጊት የወቅቱ የፖለቲካ አጀንዳ ኾኖ ዘልቋል። ባሳለፍነው ሳምንት በዚህ አካባቢ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ ነው። በመከላከያ ሠራዊትና በታጣቂዎች መካከል ከሌላው ጊዜ በተለየ የተኩስ ልውውጥ ተደርጓል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...