የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሦስት አንቀጾች ትርጓሜ እንዲሰጣቸው ወሰነ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሕገመንግሥት በአንድ ወር ይተርጉም ተባለ

ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 6, 2020)፦ በቀጣይ የሚካሔደውን አገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የተቀመጡ ሦስት አንቀፆች በሕገመንግሥታዊ ትርጓሜ እንዲሰጣቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት አጸደቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አስደንጋጩ የጤና ሚኒስቴር ሪፖርት

Total coronavirus cases in Ethiopia, 2020-05-06

በ24 ሰዓት በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ 17 ኢትዮጵያውያን ተገኙ

ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 6, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱ ከተሰማበት ዕለት ጀምሮ በ24 ሰዓት ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የቫይረሱ ተጠቂዎች መገኘታቸው ይፋ ኾነ። ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ቀን በቫይረሱ የተጠቁ 17 ሰዎች ተገኙ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሕወሓት መግለጫና የምርጫ ቦርድ ምላሽ

Birtukan Mideksa, TPLF, Nebiyu Sihul Michael

ሕወሓት በክልሉ ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት እንዲደረግ ወስኗል
እንዲህ ያለው ውሳኔ ሕገ መንግሥታዊ አለመኾኑን ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ አሳወቁ
"ሕገወጥ የሰፈር ምርጫ አይካሔድም” አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል

ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 5, 2020)፦ የሕወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ በትናንትናው ዕለት በክልል ደረጃ ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ መኾኑንና ለዚህም የፖለቲካ ድርጅቶች ይተባበሩት ዘንድ ጥሪ ያስተላለፈበት መግለጫ፤ የፖለቲካውን ትኩሳት ሙቀት ከፍ ያደረገ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ይህ ፈጽሞ ሕገ መንግሥታዊ ያለመኾኑን አስታውቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኮሮና ተጠቂዎች ቁጥር 145 ደርሷል፤ ሞት በአንድ ጨመረ

Total coronavirus cases in Ethiopia, 2020-05-05

የ75 ዓመት ወይዘሮ በቫይረሱ ሞተዋል፤ ያገገሙ በ16 ጨምሮ 91 ደርሷል

ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 5, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 145 ከፍ ያለ ሲሆን፤ በቫይረሱ መጠቃታቸው የታወቀ የ75 ዓመት ወይዘሮ ሕይወታቸው በማለፉ በዚህ ወረርሽኝ የሞቱት ሰዎች ቁጥር አራት መድረሱ ታውቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከፑንትላንድ የመጡ ሦስት ኢትዮጵያውያን የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

Total coronavirus cases in Ethiopia, 2020-05-04

አምስት አዳዲስ ተጠቂዎች ተገኝተዋል፤ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 140 ደረሰ

ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 4, 2020)፦ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1,758 ለሚኾኑ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው፤ አምስት የቫይረሱ ተጠቂዎች በመገኘታቸው በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 140 ደረሰ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ስለምርጫ የቀረቡ አማራጮች ላይ ለመወሰን ነገ ልዩ ስብሰባ ይደረጋል

የሕዝብ ተወካዮች ምክር

በአራቱ የምርጫ የመፍትሔ ሐሳቦች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ይሰጣል

ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 4, 2020)፦ ከሰሞኑ እያነጋገረ ባለው የምርጫ መራዘምና ምርጫውን ለማራዘም በቀረቡ አማራጮች ላይ ለመወሰንና የተለያዩ ውሳኔዎችን ለማሳለፍ፤ ነገ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባ ሊያደርግ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እነበረከት ስምኦን ጥፋተኛ ተባሉ

አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሣ

የቅጣት አስተያየት ይዘው እንዲቀርቡ ከነገ ወዲያ ተቀጥረዋል

ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 4, 2020)፦ የጥረት ኮርፖሬትን ጥቅም በሚጎዳ መንገድ ተንቀሳቅሰዋል በሚልና ከዚሁ ጋር በተያያዙ አራት ክሶች ቀርቦባቸው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የቆዩት አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሣ በተከሰሱበት ክስ ጥፋተኛ ተባሉ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ አዲስ አበባ ገብተዋል

President Isaias Afwerki

ሁለት ቀን ይቆያሉ

ኢዛ (እሁድ ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 3, 2020)፦ ከሰሞኑ በአንዳንድ የማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ ሕይወታቸው ስለማለፉ በተደጋጋሚ ሲንገርባቸው የነበሩት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በ24 ሰዓት ከሁለት ሺህ በላይ ሰዎች የኮሮና ምርመራ ተደረገላቸው

Total coronavirus cases in Ethiopia, 2020-05-02

ከፍተኛ ምርመራ ቁጥር በተደረገበት ዕለት አንድም ተጠቂ አልተገኘም
የተመርማሪዎች ቁጥር ከ20 ሺህ በላይ ደርሷል

ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 2, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱ ከተነገረበት ጊዜ ወዲህ እና በኢትዮጵያ የኮሮና የላቦራቶሪ ምርመራ ከተጀመረ ጀምሮ፤ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምርመራ የተካሔደ ቢኾንም፤ አንድም ተጠቂ አለመገኘቱ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ፖሊስ ራስዋን ንግሥተ ነገሥት በምትለው ግለሰብ ላይ ተጨማሪ መረጃ ሰጠ

እኅተ ማርያም

“ወ/ሮ ትዕግሥት ፍትሕአወቅ እንግሊዛዊት ነች፤ የኢትዮጵያ ዜግነት የላትም” ፖሊስ

ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 1, 2020)፦ ራስዋን ንግሥተ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ በሚል በመጥራት ስትንቀሳቀስ የነበረችውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ያዋለው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምርመራዬን ቀጥያለሁ አለ። ስሟ ወ/ሮ ትዕግሥት ፍትሕአወቅ እንደኾነ፣ እንግሊዛዊት እንደኾነችና የኢትዮጵያ ዜግነት እንደሌላት ፖሊስ ገልጿል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ