የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሦስት አንቀጾች ትርጓሜ እንዲሰጣቸው ወሰነ
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሕገመንግሥት በአንድ ወር ይተርጉም ተባለ
ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 6, 2020)፦ በቀጣይ የሚካሔደውን አገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የተቀመጡ ሦስት አንቀፆች በሕገመንግሥታዊ ትርጓሜ እንዲሰጣቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት አጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 6, 2020)፦ በቀጣይ የሚካሔደውን አገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የተቀመጡ ሦስት አንቀፆች በሕገመንግሥታዊ ትርጓሜ እንዲሰጣቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት አጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 6, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱ ከተሰማበት ዕለት ጀምሮ በ24 ሰዓት ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የቫይረሱ ተጠቂዎች መገኘታቸው ይፋ ኾነ። ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ቀን በቫይረሱ የተጠቁ 17 ሰዎች ተገኙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 5, 2020)፦ የሕወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ በትናንትናው ዕለት በክልል ደረጃ ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ መኾኑንና ለዚህም የፖለቲካ ድርጅቶች ይተባበሩት ዘንድ ጥሪ ያስተላለፈበት መግለጫ፤ የፖለቲካውን ትኩሳት ሙቀት ከፍ ያደረገ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ይህ ፈጽሞ ሕገ መንግሥታዊ ያለመኾኑን አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 5, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 145 ከፍ ያለ ሲሆን፤ በቫይረሱ መጠቃታቸው የታወቀ የ75 ዓመት ወይዘሮ ሕይወታቸው በማለፉ በዚህ ወረርሽኝ የሞቱት ሰዎች ቁጥር አራት መድረሱ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 4, 2020)፦ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1,758 ለሚኾኑ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው፤ አምስት የቫይረሱ ተጠቂዎች በመገኘታቸው በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 140 ደረሰ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 4, 2020)፦ ከሰሞኑ እያነጋገረ ባለው የምርጫ መራዘምና ምርጫውን ለማራዘም በቀረቡ አማራጮች ላይ ለመወሰንና የተለያዩ ውሳኔዎችን ለማሳለፍ፤ ነገ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባ ሊያደርግ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 4, 2020)፦ የጥረት ኮርፖሬትን ጥቅም በሚጎዳ መንገድ ተንቀሳቅሰዋል በሚልና ከዚሁ ጋር በተያያዙ አራት ክሶች ቀርቦባቸው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የቆዩት አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሣ በተከሰሱበት ክስ ጥፋተኛ ተባሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 3, 2020)፦ ከሰሞኑ በአንዳንድ የማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ ሕይወታቸው ስለማለፉ በተደጋጋሚ ሲንገርባቸው የነበሩት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 2, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱ ከተነገረበት ጊዜ ወዲህ እና በኢትዮጵያ የኮሮና የላቦራቶሪ ምርመራ ከተጀመረ ጀምሮ፤ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምርመራ የተካሔደ ቢኾንም፤ አንድም ተጠቂ አለመገኘቱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 1, 2020)፦ ራስዋን ንግሥተ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ በሚል በመጥራት ስትንቀሳቀስ የነበረችውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ያዋለው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምርመራዬን ቀጥያለሁ አለ። ስሟ ወ/ሮ ትዕግሥት ፍትሕአወቅ እንደኾነ፣ እንግሊዛዊት እንደኾነችና የኢትዮጵያ ዜግነት እንደሌላት ፖሊስ ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...