ዛሬ ሦስት ሰዎች በኮሮና መያዛቸው ይፋ ኾነ
በአገሪቱ በበሽታው የተያዙት ቁጥር 194 ደረሰ
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 8, 2020)፦ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ከተደረገላቸው 1,861 ሰዎች ውስጥ ሦስት በቫይረሱ የተጠቁ አዳዲስ ሰዎች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር ዛሬ ይፋ አደረገ። በአገሪቱ በበሽታው የተያዙት ቁጥር 194 ደርሷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



